EconomyEthiopia

ገቢዎች ሚኒስቴር ህገወጥ ቁሳቁሶችን መያዙን ቀጥሏል    

ገቢዎች ሚኒስቴር ህገወጥ ቁሳቁሶችን መያዙን ቀጥሏል

ዛሬ ደግሞ አንድ ራቫ4 መኪና እና 1 ሚሊየን ,287ሺህ, 800 ብር መያዙን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
ሚኒስቴሩ 1 ሚሊየን,087 ሺህ ,800 ብር የሚገመት የሺሻ እቃ በጉምሩክ ሰራተኞች ተይዟል ብሏል፡፡
በተመሳሳይ መልኩ በኃሰተኛ ዶክመንት ከትራንስፖርት ባለስልጣን የታርጋ ቁጠር ሊወስድ የነበረ ተጠርጣሪ በህብረተሰቡ ጥቆማ ከነራቫ4 መኪናዉና በመኪናዉ ዉስጥ ከነበረ 200,000 የኢትዮጵያ ብር ጋር ተይዟል፡፡

የገቢዎች ምንስትሯ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ህገ ወጥነት በምንም መልኩ ሊቀጥል አይችልም ፤ህብረተሰቡ ኮንትሮባንድና ህገ ወጥነትን በመከላከሉ ረገድ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጎን በመቆም እያደረገ ላለዉ ጥቆማና ተሳትፎ ምስጋና አቅርበዋል፡፡

 

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button