
መቀመጫውን ደቡብ አፍሪካ ያደረገው ዘ በርንተስት የተባለዉ ፋውንዴሽን የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝን የአማካሪ ቦርድ አድርጎ መሾሙን ኦል አፍሪካን ዶት ኮም ዘግቧል፡፡ ፋውንዴሽኑ የአፍሪካን ኢኮኖሚ በአዲስ አስተሳሰብ እና በአዳዲስ ግኝቶች ለማጠናከር የተቋቋመ ነው፡፡
መቀመጫውን ደቡብ አፍሪካ ያደረገው ዘ በርንተስት የተባለዉ ፋውንዴሽን የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝን የአማካሪ ቦርድ አድርጎ መሾሙን ኦል አፍሪካን ዶት ኮም ዘግቧል፡፡ ፋውንዴሽኑ የአፍሪካን ኢኮኖሚ በአዲስ አስተሳሰብ እና በአዳዲስ ግኝቶች ለማጠናከር የተቋቋመ ነው፡፡