AfricaWorld

ሳልቫ ኪር ኤርትራን ሊጎበኙ ነው፡፡

ሳልቫ ኪር ኤርትራን ሊጎበኙ ነው፡፡
የኤርትራ ፕሬስ እንደዘገበው የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር አስመራን የመጎብኘት እቅድ ይዘዋል፡፡
የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት ደቡብ ሱዳን ራሷን ችላ ሀገር መሆኗን በይፋ ስታውጅ ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ጁባ በተገኙበት ወቅት ነበር፡፡

Show More

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button