Uncategorized

ሜይ የአውሮፓ ህብረትን እንድከስ ትራምፕ መክረውኛል አሉ

ሜይ የአውሮፓ ህብረትን እንድከስ ትራምፕ መክረውኛል አሉ
የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚንስትር ቴሬዛ ሜይ ከቢቢሲው ጋዜጠኛ አንድሪው ማር ጋር ባደረጉት ቆይታ ትራምፕ ከነሱ ጋር ለድርድር ጊዜ አታጥፊ ይልቁንም ክሰሻቸው ብለውኛል ብለዋል፡፡
ትራምፕ እንግሊዝን በጎበኙበት ወቅት ነው ይህን ምክር ለጠቅላይ ሚንስትሯ የለገሷቸው፡፡
ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሌላ ንግግራቸው ጠቅላይ ሚንስትር ቴሬዛ ሜይ የብሪኤግዚት ጉዳይ ከአቅማቸው በላይ የሆነ ይመስላል፤ ለዚህ ስራ በቅርቡ ስልጣናቸውን የለቀቁት የውጭ ጉዳይ ሚንስተሩ ቦሪስ ጆንሰን የተሻሉ ነበሩ ማለታቸው የሚታወስ ነው፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button