EthiopiaPoliticsRegionsSocial

በህገወጥ መንገድ የተያዙ የቀበሌ ቤቶች ተለይተው ለችግረኞች ይተላለፋሉ ተባለ ::

የከንቲባ ፅህፈት ቤት በድረ ገጹ እንዳስነበበው በህገወጥ መንገድ የተያዙ የቀበሌ ቤቶችን በሁሉም ክፍለ ከተማ የማጥራት ዘመቻ ቀጥሏል፤በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ብቻ በአንድ ሳምንት ውስጥ150 ቤቶች ተገኝተዋል።
ቤቶቹም በዚህ ሳምንት ለተቸገሩ እና አንገት ማስገቢያ ላጡ ነዋሪዎች እንደሚተላለፉ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገልፀዋል።

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button