የከንቲባ ፅህፈት ቤት በድረ ገጹ እንዳስነበበው በህገወጥ መንገድ የተያዙ የቀበሌ ቤቶችን በሁሉም ክፍለ ከተማ የማጥራት ዘመቻ ቀጥሏል፤በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ብቻ በአንድ ሳምንት ውስጥ150 ቤቶች ተገኝተዋል።
ቤቶቹም በዚህ ሳምንት ለተቸገሩ እና አንገት ማስገቢያ ላጡ ነዋሪዎች እንደሚተላለፉ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገልፀዋል።
የከንቲባ ፅህፈት ቤት በድረ ገጹ እንዳስነበበው በህገወጥ መንገድ የተያዙ የቀበሌ ቤቶችን በሁሉም ክፍለ ከተማ የማጥራት ዘመቻ ቀጥሏል፤በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ብቻ በአንድ ሳምንት ውስጥ150 ቤቶች ተገኝተዋል።
ቤቶቹም በዚህ ሳምንት ለተቸገሩ እና አንገት ማስገቢያ ላጡ ነዋሪዎች እንደሚተላለፉ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገልፀዋል።
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.