
አርትስ 01/13/2010
ሶስቱ የአፍሪካ ቀንድ አገራት ተባብሮ ለመስራት ያሳዩት ተነሳሽነት በቀጠናው ላይ አዲስ ምዕራፍ ይከፍታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
አገራቱ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በማህበራዊ፣ በባህልና ጸጥታ ጉዳዮች አብሮ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ኢቢሲ እንደዘገበው፡፡
አርትስ 01/13/2010
ሶስቱ የአፍሪካ ቀንድ አገራት ተባብሮ ለመስራት ያሳዩት ተነሳሽነት በቀጠናው ላይ አዲስ ምዕራፍ ይከፍታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
አገራቱ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በማህበራዊ፣ በባህልና ጸጥታ ጉዳዮች አብሮ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
ኢቢሲ እንደዘገበው፡፡