አርትስ 1/1/2011
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቡሬ ግንባር
ከሁለቱ ሀገራት የሀገር መከላከያ ሰራዊቶች ጋር በመሆን አዲስ ዓመትን ማሳለፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ ገልፀዋል፡፡
ለሁለቱ አገራት ያለፈው ዓመት ተልቅ የዕርቅ ታሪክ የተሰራበት ሆኗል።
አርትስ 1/1/2011
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቡሬ ግንባር
ከሁለቱ ሀገራት የሀገር መከላከያ ሰራዊቶች ጋር በመሆን አዲስ ዓመትን ማሳለፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ ገልፀዋል፡፡
ለሁለቱ አገራት ያለፈው ዓመት ተልቅ የዕርቅ ታሪክ የተሰራበት ሆኗል።
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.