
አርትስ 06/01/2011
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድና የኢሳያስ አፈወርቂ የሳዑዲ አረቢያን ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ ተሸልመዋል።
ሁለቱ መሪዎች በሁለቱ ሀገራት መካከል ላመጡት ሰላም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እማኝ ሆነው በሳዑዲው ንጉስ ሳልማን የክብር ሜዳሊያ ተሸልመዋል።
አርትስ 06/01/2011
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድና የኢሳያስ አፈወርቂ የሳዑዲ አረቢያን ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ ተሸልመዋል።
ሁለቱ መሪዎች በሁለቱ ሀገራት መካከል ላመጡት ሰላም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እማኝ ሆነው በሳዑዲው ንጉስ ሳልማን የክብር ሜዳሊያ ተሸልመዋል።