ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ እና የኤረትራው አቻቸው ኦስማን ሳሌህ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ መሀመድ ጋ የሶስትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።
ሁለቱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከየሀገሮቻቸው መሪዎች ለፕሬዚዳንቱ የተላኩ መልዕክቶችን ሰጥተዋል።
የሶስትዮሽ ውይይቱ ያተኮረባቸው ጉዳዮች አልተገለጹም
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኤርትራ አቻቸው በሞቃድሾ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ እና የኤረትራው አቻቸው ኦስማን ሳሌህ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ መሀመድ ጋ የሶስትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።
ሁለቱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከየሀገሮቻቸው መሪዎች ለፕሬዚዳንቱ የተላኩ መልዕክቶችን ሰጥተዋል።
የሶስትዮሽ ውይይቱ ያተኮረባቸው ጉዳዮች አልተገለጹም