ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ እና የኤረትራው አቻቸው ኦስማን ሳሌህ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ መሀመድ ጋ የሶስትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።
ሁለቱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከየሀገሮቻቸው መሪዎች ለፕሬዚዳንቱ የተላኩ መልዕክቶችን ሰጥተዋል።
የሶስትዮሽ ውይይቱ ያተኮረባቸው ጉዳዮች አልተገለጹም
ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ እና የኤረትራው አቻቸው ኦስማን ሳሌህ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ መሀመድ ጋ የሶስትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።
ሁለቱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከየሀገሮቻቸው መሪዎች ለፕሬዚዳንቱ የተላኩ መልዕክቶችን ሰጥተዋል።
የሶስትዮሽ ውይይቱ ያተኮረባቸው ጉዳዮች አልተገለጹም
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.