EthiopiaLegalPoliticsSocial

የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጄር ጀነራል ክንፈ ዳኘው እና የቀድሞው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ተክለብረሃን ወልደአረጋይ በቁጥጥር ስር ዋሉ

ሰበር ዜና
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጄር ጀነራል ክንፈ ዳኘው እና የቀድሞው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ተክለብረሃን ወልደአረጋይ በቁጥጥር ስር ዋሉ
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለፋና እንደገለፀው ተጠርጣሪዎቹ በወጣባቸው የእስር ማዘዣ መሰረት ወደ ሱዳን ለመውጣት ሲሞክሩ ሁመራ አካባቢ በቁጥጥር ስር ውለው ወደ አዲስ አበባ እየተጓዙ መሆኑ ተገልጿል።
ከተያዙ በ48 ሰዓታት ውስጥ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ሌሎች የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ውለው ትናንት ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን በእነዚህ ተጠርጣሪዎች ላይም ፍርድ ቤቱ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ መስጠቱ ይታወቃል፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button