Social

የኢሳት ቴሌቪዥን ጋዜጠኞች ወደ ኢትዮጵያ ገቡ

የኢሳት ቴሌቪዥን ጋዜጠኞች ወደ ኢትዮጵያ ገቡ

ለ20 ዓመታት ከሃገር ውጭ የነበሩ የኢሳት ቴሌዥን ጋዜጠኞች በዛሬ ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል፡፡
የኢሳት ጋዜጠኞቹን የባህልና ቱሪዝም ሚንስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳሁን እንዲሁም ሌሎች የመንግሥት ባለስልጣናት አቀባበል አድገውላቸዋል።
በተጨማሪም የጋዜጠኞቹ ቤተሰቦች፣ አድናቂዎቻቸው እና ደጋፊዎቻቸውም ጭምር በአቀባበል ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
ጋዜጠኞቹ በበኩላቸው ወደ ሃገራቸው በመግባታቸው ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው እና በሃገሪቱ የመጣውን ለውጥ ለማስቀጠል እና የሚዲያ ሃላፊነቱን ለመወጣት ጠንክረው እንደሚሰሩ ለኢቢሲ አስታውቀዋል።

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button