Politics

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከስዊዲን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከስዊዲን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከስዊዲን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ማርጎት ቫለርስትሮም ጋር ዛሬ ጠዋት ተገናኝተው ተወያይተዋል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ዘግቧል፡፡

ሁለቱ ወገኖች በኢትዮ ስዊዲን ትብብር ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን ቫለርስትሮም ስዊዲን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል በድጋሜ አረጋግጠዋል ተብሏል።

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button