EthiopiaPolitics

የኢህአዴግ ምክር ቤት ከዛሬ ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል

የኢህአዴግ ምክር ቤት ከዛሬ ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ምክር ቤት ከዛሬ ጀምሮ ማለትም ሚያዝያ 7 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን የሚካሂድ መሆኑን ምክር ቤቱ አስታውቋል ።

ምክር ቤቱ በመደበኛ ስበሰባውም በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ የሚመክር መሆኑ ነው የተገለፀው፡፡

በዚህ መሰረትም ምክር ቤቱ ያለፉት ወራት የድርጅት ስራዎች አፈጻጸም እንዲሁም በሌሎች ሀገራዊና ወቅታዊ አጀንዳዎች ላይ ውይይትና ግምገማ በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል ።

 

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button