
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ።
ከ20 ዓመታት በኋላ በኤርትራ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መሆናቸውን የገለፀው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው፡፡
አምባሳደር ሬድዋን በአየርላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነበሩ፡፡
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ።
ከ20 ዓመታት በኋላ በኤርትራ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መሆናቸውን የገለፀው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው፡፡
አምባሳደር ሬድዋን በአየርላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነበሩ፡፡