ካፒቴን ዮሴፍ ሀይሉ በደስታ አለቀሱ፡፡
ከ20 አመት በኋላ ከአዲስ አበባ አስመራ የተደረገዉን በረራ የሚመሩት ዋና አብራሪ ካፒቴን ዮሴፍ “የእርቅ አምባሳደሮችን ይዤ በመብረሬ ደስተኛ ነኘ “ በማለት ከበረራዉ በፊት እያነቡ ደስታቸዉን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡
ካፒቴኑ ኢት. 0312 የንግድ አዉሮፕላንን እያበረሩ ወደ አስመራ ተጉዘዋል፡፡
ካፒቴን ዮሴፍ ሀይሉ በደስታ አለቀሱ፡፡
ከ20 አመት በኋላ ከአዲስ አበባ አስመራ የተደረገዉን በረራ የሚመሩት ዋና አብራሪ ካፒቴን ዮሴፍ “የእርቅ አምባሳደሮችን ይዤ በመብረሬ ደስተኛ ነኘ “ በማለት ከበረራዉ በፊት እያነቡ ደስታቸዉን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡
ካፒቴኑ ኢት. 0312 የንግድ አዉሮፕላንን እያበረሩ ወደ አስመራ ተጉዘዋል፡፡
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.