ለሐረርና ድሬዳዋ ተጓዦች ዛሬና ነገ ከጨለንቆ እስከ ቀርሳ ለከባድ መኪና ማለፍ የተከለከለ ነው፡፡
የተለያዩ ተሸከርካሪዎችንም መንገድ ላይ አቁሞ መሄድ መከልከሉን የምስ/ሐረርጌ ዞን ፖሊስ ለአርትስ ተናግሯል፡፡
የምስራቅ ሐረርጌዋ ሜታ ወረዳ ሰላማ ቀበሌ ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል ወደ ቁልቢ የሚያቀኑ እንግዶችዋን እየተቀበለች ነው፡፡
ለሐረርና ድሬዳዋ ተጓዦች ዛሬና ነገ ከጨለንቆ እስከ ቀርሳ ለከባድ መኪና ማለፍ የተከለከለ ነው፡፡
የተለያዩ ተሸከርካሪዎችንም መንገድ ላይ አቁሞ መሄድ መከልከሉን የምስ/ሐረርጌ ዞን ፖሊስ ለአርትስ ተናግሯል፡፡
የምስራቅ ሐረርጌዋ ሜታ ወረዳ ሰላማ ቀበሌ ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓል ወደ ቁልቢ የሚያቀኑ እንግዶችዋን እየተቀበለች ነው፡፡
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.