
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት ግብጽ በሳምንት ዉስጥ ለሁለተኛ ግዜ እስረኞችን በይቅረታ ፈታለች፡
ታራሚዎቹ ይቅርታዉን ያገኙት በፕሬዝዳንት አብደልፈታ አልሲሲ በኩል ሲሆን ቁጥራቸዉም 1 ሺህ 188 ይሆናል ሲል ሚድል ኢስት ሞኒተር ነዉ የዘገበዉ፡፡
በይቅርታ ከተለቀቁ እስረኞች መካከል 723ቱ ቅደመ ሁኔታ የተቀመጠላቸዉ መሆኑንም ዘገባዉ አመልክቷል፡፡
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት ግብጽ በሳምንት ዉስጥ ለሁለተኛ ግዜ እስረኞችን በይቅረታ ፈታለች፡
ታራሚዎቹ ይቅርታዉን ያገኙት በፕሬዝዳንት አብደልፈታ አልሲሲ በኩል ሲሆን ቁጥራቸዉም 1 ሺህ 188 ይሆናል ሲል ሚድል ኢስት ሞኒተር ነዉ የዘገበዉ፡፡
በይቅርታ ከተለቀቁ እስረኞች መካከል 723ቱ ቅደመ ሁኔታ የተቀመጠላቸዉ መሆኑንም ዘገባዉ አመልክቷል፡፡