አቶ አብዲን ጨምሮ አራት ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ የቀድሞ የክልሉ የሴቶችና ሕፃናት ቢሮ ኃላፊ ራህማ ማህሙድ ሀይቤ ይገኙበታል፡፡
ፖሊስ ለምርመራ 15 ቀን ጠይቋል፡፡
አቶ አብዲ መሐመድ የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ የብሔር ግጭት፣ በሃይማኖት መካከል ግጭት እንዲፈጠር በማድረግ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል፡፡
ኢቢሲ እንደዘገበዉ
አርትስ 23/12/2010
አቶ አብዲን ጨምሮ አራት ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ የቀድሞ የክልሉ የሴቶችና ሕፃናት ቢሮ ኃላፊ ራህማ ማህሙድ ሀይቤ ይገኙበታል፡፡
ፖሊስ ለምርመራ 15 ቀን ጠይቋል፡፡
አቶ አብዲ መሐመድ የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ የብሔር ግጭት፣ በሃይማኖት መካከል ግጭት እንዲፈጠር በማድረግ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወሳል፡፡
ኢቢሲ እንደዘገበዉ
አርትስ 23/12/2010
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.