
አርትስ 01/13/2010
የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል እንደገለጹት ዛሬ ረፋድ ላይ ወደ አዲስ አበባ የተመለሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሁለት ቀናት የኤርትራ ጉብኛታቸው ፍሬያማ ነበር፡፡
የኤርትራ ፕሬስ እንደዘገበው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአስመራ ቆይታቸው ከሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሞሀመድ ፋርማጆ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
አርትስ 01/13/2010
የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል እንደገለጹት ዛሬ ረፋድ ላይ ወደ አዲስ አበባ የተመለሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሁለት ቀናት የኤርትራ ጉብኛታቸው ፍሬያማ ነበር፡፡
የኤርትራ ፕሬስ እንደዘገበው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአስመራ ቆይታቸው ከሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሞሀመድ ፋርማጆ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡