አርትስ 02/13/2010
የፖሊስ ኮሚሽኑ አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ ኢንጅነሩ የነበሩዋቸውን ግንኙነቶች፣ አሟሟታቸውን እንዲሁም ከተሸከርካሪያቸው ጋር የነበረውን ሁኔታ አረጋግጦ ራሳቸውን አጥፍተዋል ብሏል፡፡
ለሞታቸው መንስኤ ከስራቸው ጋር በተገናኘ የተፈጠረባቸው ጫና መሆኑን ገልጧል፡፡
አርትስ 02/13/2010
የፖሊስ ኮሚሽኑ አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ ኢንጅነሩ የነበሩዋቸውን ግንኙነቶች፣ አሟሟታቸውን እንዲሁም ከተሸከርካሪያቸው ጋር የነበረውን ሁኔታ አረጋግጦ ራሳቸውን አጥፍተዋል ብሏል፡፡
ለሞታቸው መንስኤ ከስራቸው ጋር በተገናኘ የተፈጠረባቸው ጫና መሆኑን ገልጧል፡፡
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.