EconomyEthiopiaPoliticsRegionsSocial

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ስመኘው ራሳቸውን እንዳጠፉ ገለፀ

አርትስ 02/13/2010
የፖሊስ ኮሚሽኑ አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ ኢንጅነሩ የነበሩዋቸውን ግንኙነቶች፣ አሟሟታቸውን እንዲሁም ከተሸከርካሪያቸው ጋር የነበረውን ሁኔታ አረጋግጦ ራሳቸውን አጥፍተዋል ብሏል፡፡
ለሞታቸው መንስኤ ከስራቸው ጋር በተገናኘ የተፈጠረባቸው ጫና መሆኑን ገልጧል፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button