EthiopiaHealthPoliticsSocial

ለተጎዱ ወገኖች የሕክምና እርዳታ እየተሰጠ መሆኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ገለጸ

አርትስ 7/1/2011 ዓ.ም
ዶክተር አሚር አማን እንደገለፁት በአዲስ አበባ ዙርያ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች በአዲስ አበባ በ8 ሆስፒታሎች የህክምና ዕርዳታ እየተሰጠ ነው።
በሆስፒታሎች ከሚሰጠው ህክምና በተጨማሪ በመጠለያ ስፍራዎችም የአስቸኳይ የህክምና ዕርዳታ በማስተባበር እየተሰጠ እንደሚገኝ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡

Show More

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button