አርትስ 16/01/2011
የአዲስ አበባ አስተዳደር ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ ኢንጂነር ሰናይት ዳምጤ እንደገለፁት ቤቶቹ ከቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የተለዩ የጋራ መኖሪያ ቤትና ጠቀበሌ ቤቶች ናቸው፡፡ ከነሐሴ 2010 ዓ.ም ጀምሮ የማጣራት ስራው እንደቀጠለ ሲሆን ነዋሪው አሁንም በህገወጥ መንገድ የተያዙ ቤቶችን ነዋሪው እንዲጠቆም ቢሮው ጥሪ አቅርቧል፡፡
አርትስ 16/01/2011
የአዲስ አበባ አስተዳደር ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ ኢንጂነር ሰናይት ዳምጤ እንደገለፁት ቤቶቹ ከቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የተለዩ የጋራ መኖሪያ ቤትና ጠቀበሌ ቤቶች ናቸው፡፡ ከነሐሴ 2010 ዓ.ም ጀምሮ የማጣራት ስራው እንደቀጠለ ሲሆን ነዋሪው አሁንም በህገወጥ መንገድ የተያዙ ቤቶችን ነዋሪው እንዲጠቆም ቢሮው ጥሪ አቅርቧል፡፡
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.