አርትስ 21/01/2011
ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/ ድርጅታዊ ጉባኤ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን የድርጅቱ ሊቀመንበር ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄርን ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ በድጋሚ መረጠ።
በተጨማሪም ጉባኤው የህወሃት እና የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትንም መምረጡ ይታወቃል።
አርትስ 21/01/2011
ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/ ድርጅታዊ ጉባኤ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን የድርጅቱ ሊቀመንበር ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄርን ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ በድጋሚ መረጠ።
በተጨማሪም ጉባኤው የህወሃት እና የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትንም መምረጡ ይታወቃል።
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.