loading
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሁንም ድል እያደረጉ ነው ።

በስፔን ሲቪያ ማራቶን በሴቶች ከ1ኛ – 6ኛ እና በወንዶች ከ1ኛ -3ኛ በመውጣት አሸንፈዋል ። በሴቶች ፦ 1ኛ ጉተኒ ሾኔ አማና 2:24.29 2ኛ አበባ ተክሉ ገ/ሚካኤል 2:24.53 3ኛ የኔነሽ ድንቄሳ 2:25.54 4ኛ ሲፈን መላኩ 2:26.46 5ኛ ኡርጌ ዲሮ 2:28.10 6ኛ አበሩ አያና ሙሊሶ 2:28.51 በወንዶች:- 1ኛ ፅዳት አበጀ 2:06.36 2ኛ በላይ አሰፋ በዳዳ 2:06.39 3ኛ ብርሃኑ […]