loading
በመርካቶ ከ1ሺ በላይ ግብር ከፋዮች ላይ አስተዳደራዊ ቅጣት ተጣለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 ቅጣቱ የተጣለዉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ባለፉት ሰባት ወራት በመርካቶ ባደረገው ቁጥጥር ነዉ፡፡ቅጣት የተጣለባቸዉ የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያዎችን በአግባቡ ባልተጠቀሙና ያለደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ በተገኙ አንድ ሺ 71 ግብር ከፋዮች ላይ ሲሆን፡ከ 40 ሚሊዮን ብር በላይ አስተዳደራዊ ቅጣት መጣሉን አስዉቋል። በቢሮው የህግ ተገዥነት ዘርፍ፤ የታክስ መረጃና የሽያጭ መመዝገቢያ አስተዳደር ዳይሬክተር […]

በሰሜን ጎንደር ደጋማ ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ እየተስፋፋ መሆኑ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 በሰሜን ጎንደር ዞን ደጋማ ወረዳዎች ማለትም በየዳ፣ ጠለምትና ጃናሞራ ወረዳዎች ባለፈ አድማሱን በማስፋት በወረዳዎች ስር በሚገኙ 32 ቀበሌዎች ላይ የአንበጣ መንጋው ተስፋፍቷል ተብሏል። የሰሜን ጎንደር ዞነ ግብርና መምሪያ የኤክስቴንሽን ቡድን መሪ አቶ ዋለ መርሻ ለአማራ ብዙሃን መገናኛ እንደገለጹት፡ መንጋው አሁን ላይ የሰብል ወቅት ባለመሆኑ ጉዳት ባያደርስም የመስኖ ሰብሎች ለይ ጥፋት […]

አውሮፓ ህብረት ከቻይና እና አሜሪካ ጋር በአፍሪካ የሚያፎካከረውን አዲስ ስትራቴጂ ይፋ አደረገ::

  አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 የአውሮፓ ህብረት በአፍሪካ ያለውን ግንኙነት በእጥፍ እንደሚጨምር የተነገረለትን አዲስ እና ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂ ነው ይፋ ያደረገው፡፡ ህብረቱ ይፋ ያደረገው አዲስ ስትራቴጂ በአፍሪካ ንግድ እና ኢንቨስትመንት የቻይና ፣የአሜሪካንና የሩሲያን ድርሻ ለመጋራት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው አውሮፓ ከአፍሪካ ጋር ያለው የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት 235 ቢሊየን ዩሮ ቢደርስም በቻይናና በአሜሪካ […]