loading
ለህዳሴ ግድብ ግንባታ የቦንድ ሳምንት  በማዘጋጀት 500 ሚሊዮን ብር ለማግኘት ታቅዷል፡፡

ለህዳሴ ግድብ ግንባታ የቦንድ ሳምንት  በማዘጋጀት 500 ሚሊዮን ብር ለማግኘት ታቅዷል፡፡ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ከመጋቢት 15 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በሚኖረው የቦንድ ሳምንት 500 ሚሊዮን ብር ለማግኘት መታቀዱን ገለጸ። ለግድቡ ግንባታ በሰባት ወራት ጊዜ ውስጥ 400 ሚሊዮን ብር ብቻ መሰብሰቡን ያስታወሰዉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽሕፈት […]