loading
አለም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የረሃብ ስጋት እንደተደቀነባት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2012 አለም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የረሃብ ስጋት እንደተደቀነባት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።የአለም ምግብ ፕሮግራም ሃላፊ ዴቪድ ቤስሌይም በረሃብ ምክንያት የሚከሰተውን ከፍተኛ ቀውስ ለማስወገድ ፈጣን እርምጃ ያስፈልጋል ብለዋል።ከዚህ ጋር ተያይዞ የወጣ ሪፓርት በረሃብ ምክንያት ከ135 ሚሊየን እስከ 250 ሚሊየን ሰዎች ጉዳት ሊደርስባቸው እንደሚችል አመልክቷል። የአለም ምግብ ፕሮግራም የረሃብ ስጋት […]

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1መቶ 16 ደረሰ ባጠቃላይ 21 ሰዎችም አገግመዋል፡፡

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1መቶ 16 ደረሰ ባጠቃላይ 21 ሰዎችም አገግመዋል፡፡ ባለፉት 24 ሰዓታት በ 1 ሺህ 73 ሰዎች ላይ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ቫይረሱ በ2 ሰዎች ላይ መገኘቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገልጸዋል፡፡ ቫይረሱ የተገኘባቸዉ ሁለቱም ኢትዮጵያዊያን ወንዶች ሲሆኑ፤ የ22 ዓመቱ ሰዉ በአፋር ክልል ገዋኔ ነዋሪና የዉጭሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለዉ ሲሆን ጉዳዩ በመጣራት […]