loading
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኳታር መንግስት ለኢትዮጵያ የሕክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ በማድረጉ አመሰገኑ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኳታር መንግስት ለኢትዮጵያ የሕክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ በማድረጉ አመሰገኑ:: “የኳታር መንግሥት የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብሎች፣ የሕክምና ጓንቶች፣ ፊትን ሙሉ በሙሉ የሚሸፍኑ እና ሰውነትን ከንክኪ የሚከላከሉ ልብሶች እንዲሁም ሌሎች ኮቪድ-19ን የመከላከያ ግብአቶች መላካችሁ  ወረርሽኙን ለመግታት የምናደርገውን ጥረት ይደግፋል ነዉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ድጋፉ 470 ሺ ማስክ ፣ 70 […]

ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ለሀገር ሉዓላዊነት ቅድሚያ መስጠት እንደሚገባቸው ተገለጸ::

አዲስ አበባ፣ግንቦት 18፣2012 ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ለሀገር ሉዓላዊነት ቅድሚያ መስጠት እንደሚገባቸው ተገለጸ:: “የኢትዮጵያ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፖርቲዎች ሚና ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግደብ ግንባታ ሁለንተናዊ ድጋፍ እና ተሳትፎ” በሚል መሪ ቃል በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዳራሽ ውይይት ተደርጓልበውይይቱ ወቅት በሀገሪቱ እየተንቀሳቀሱ ያሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፖርቲዎች በሀገር ሉዓላዊነት እና አንድነት ጉዳይ እንደማይደራደሩ ተናግረዋል። በተለያዩ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ልዩነት ቢኖርም […]

በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ሃያ አንድ ሺህን ተሻገረ፡፡

አዲስ አበባ፣ግንቦት 18፣2012 በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ሃያ አንድ ሺህን ተሻገረ፡፡ በአህጉረ  አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር እያደገ በመምጣት አሁን ላይ 121ሺን የተሻገረ ሲሆን በወረርሽኙ ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ሶስት ሺን ማለፉን የአፍሪካ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠሪያ ማዕከል ሲዲሲ ይፋ አድርጓል፡፡ማዕከሉ ማክሰኞ እለት ባወጣው ሪፖርት በአፍሪካ ተጨማሪ ከ46 ሺህ በላይ ሰዎች […]

አቶ ገዱ የዓለም ምግብ ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የዓለም ምግብ ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑትን ዴቪድ ቢስሊይን ዛሬ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ  ወገኖች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት፣ የበረሃ አንበጣ እና የጎርፍ አደጋ በቀጠናው ላይ እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመከላከል በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።በተጨማሪም የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታን በተመለከተ መረጃ […]

ደቡብ ኮሪያ ከ49 ቀናት በኋላ ትልቁን የኮሮናቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር አስመዘገበች::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 ደቡብ ኮሪያ ከ49 ቀናት በኋላ ትልቁን የኮሮናቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር አስመዘገበች::የደቡብ ኮሪያ የበሽታዎች መከላከያ   ማእከል ይፋ ባደረገው መረጃ እንዳስታወቀው በሀገሪቱ በአንድ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ስፍራ ነው በርካታ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘው የተገኙት፡፡ አልጀዚራ   እንደዘገበው ደቡብ ኮሪያ ክስተቱ ያጋጠማት የቫይረሱን ስርጭት ተቆጣጥሬዋለሁ በማለት ትምህርት ቤቶችን መክፈት በጀመረችበት ወቅት መሆኑ ድንጋጤን   ፈጥሯል፡፡ በዚህ […]