![](http://artstv.tv/wp-content/uploads/2020/04/takele.jpg)
የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ።
የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ። መርሀግብሩ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 አርሶአደሮች መንደር ላይ ነው የተጀመረው።ኢ/ር ታከለ ኡማ ከግብርና ሚንስትሩ ዑመር ሁሴን ጋር በጋራ በመሆን መርሀግብሩን አስጀምረዋል። በዛሬው እለትም የከተማው በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አርሶ አደሮች ማሳ ላይ በመገኘት አርሶአደሮቹን ያገዙ ሲሆን በተለያዩ አካባቢዎችም ችግኝ ተክለዋል። ኢ/ር ታከለ ኡማ የዘንድሮው የበጎ ፈቃድ መርሀግብር አዋሳኝ […]