loading
ብራዚል በኮሮናቫይረስ ሳቢያ የሟች ዜጎቿ ቁጥር በዓለም ሁለተኛ ደረጃ እንድትቀመጥ አድርጓታል

አዲስ አበባ፣ሰኔ 7፣2012 ብራዚል በኮሮናቫይረስ ሳቢያ የሟች ዜጎቿ ቁጥር በዓለም ሁለተኛ ደረጃ እንድትቀመጥ አድርጓታል:: ደቡብ አሜሪካዊቷ ሃገር ብራዚል ዓርብ ዕለት በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ዜጎች ቁጥርን ከፍ በከፍተኛ መጠን የመዘገበች መሆኑን ተከትሎ ሁለተኛ ደረጃን ከአውሮፓዊቷ እንግሊዝ ተረክባለች፡፡ ይሄንን ተከትሎ የዓለም ጤና ድርጅት የሀገሪቱ የጤና ስርዓት ትልቅ ጫና ውስጥ ይገኛል ብሏል፡፡የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር ዓርብ ዕለት የ24 […]

የሶማሊያው አልሻባብ የኮሮና ቫይረስ ማከሚያ ማዕከልን አቋቁመ::

አዲስ አበባ፣ሰኔ 7፣2012 የሶማሊያው አልሻባብ የኮሮና ቫይረስ ማከሚያ ማዕከልን አቋቁመ:: ሶማሊያ ላይ የመሸገው ፅንፈኛው የአልሸባብ ታጣቂ ቡድን፤ በሀገሪቱ ውስጥ የኮቪድ-19 ሕክምና ማዕከል ማቋቋሙን ገልፆ፤ የዓለም አቀፍ የጤና ባለሥልጣናትን ትንበያ በመጥቀስ በሽታው ከባድ ስጋት እንዳስከተለ ገልጧል ፡፡ ታጣቂ ቡድኑ መልዕክቶችን በሚያስተላልፈበት የአንዳሉስ ራዲዮ ስርጭት አል- ሸባብ የኮሮና ቫይረስ መከላከል እና እንክብካቤ ኮሚቴ በማቋቋም የኮቪድ-19 ማዕከል መገንባቱን […]