loading
በአራተኛ ዙር 274 ዜጎች ከኩዌት ወደ አገራቸው መሸኘታቸዉን በኩዌት የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012 በአራተኛ ዙር 274 ዜጎች ከኩዌት ወደ አገራቸው መሸኘታቸዉን በኩዌት የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ የኩዌት መንግሥት ያወጣውን የምህረት አዋጅ በመጠቀም ከኩዌት ወደ አገራቸው ለመመለስ ሲጠባበቁ የነበሩ 274 ዜጎች በአራተኛው ዙር ሰኔ 8 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ አገራቸው ተሸኝተዋል።ዜጎቻችን በኩዌት ዓለም አቀፍ ኤርፖርት በአምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ፣ ዲፕሎማቶችና ሰራተኞች እንዲሁም በኮሚኒቲ አመራሮች ሽኝት […]

በናይጀሪያ የቦኩሀራም ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 81 ሰዎች ተገደሉ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012  በናይጀሪያ የቦኩሀራም ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 81 ሰዎች ተገደሉ:: ታጣቂዎቹ ሞንጉኖ እና ንጋንዛይ በተባሉት የሀገሪቱ አካባቢዎች ላውንቸር እና ሮኬቶችን ጭምር ታጥቀው ከባድ ጥቃት ማድረሳቸውን የአካባው ነዋሪዎች እና የእርዳታ ሰራተኞች ተናግረዋል፡፡ በጥቃቱ 20 የሚሆኑ የመንግስት ወታደሮች የተገደሉ ሲሆን በስፍራው የነበሩ ቀሪዎቹ ወታሮችም ተዋጊዎችን መመከት አቅቷቸው ሲሸሹ ታይተዋል ነው የተባለው፡፡ የመንግስት ወታደሮችን ጨምሮ […]

የቱርክ ተዋጊ ጄቶች በሰሜናዊ ኢራቅ በሚገኘው የፒኬኬ የጦር ሰፈር ድብደባ ፈጸሙ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2012  የቱርክ ተዋጊ ጄቶች በሰሜናዊ ኢራቅ በሚገኘው የፒኬኬ የጦር ሰፈር ድብደባ ፈጸሙ፡፡የጦር ጄቶቹ ከቱርክ የተለያዩ የአየር ሃይል ማረፊያዎች በመነሳት የፒኬኬ ዋነኛ የጦር ካምፕን ጨምሮ በሰሜናዊ ኢራቅ የሚገኙ በርካታ ስፍራዎች ላይ ጥቃት አድርሰዋል፡፡እንደ ሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር ከሆነ የጦር ድብደባው በቱርክ የጦር ካምፕ ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እየጨመሩ በመምጣታቸው የተወሰደ የአፀፋ እርምጃ ነው፡፡የቱርክ መከላከያ […]

ከ90 ዓመታት በኃላ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ሙሉ እድሳት የተደረገለት የነቀምቴ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሻለ አገልግሎት መስጠት ጀመረ ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 ከ90 ዓመታት በኃላ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ሙሉ እድሳት የተደረገለት የነቀምቴ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሻለ አገልግሎት መስጠት ጀመረ ::የምስራቅ ወለጋ ዞን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ለአርትስ በላከዉ መግለጫ የነቀምቴ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለበርካታ ዓመታት እድሳት ሳይደረግለት የቆየና ለአመታት በብልሹ አሰራርና ለታካሚዎች አመቺ ባለመሆኑ ከህብረተሰቡ በርካታ ቅሬታዎችና ወቀሳዎችን ሲያስተናግድ እንደቆየ ገልጿል፡፡ሆስፒታሉ እድሳት የተደረገለት […]

ፖፕ ፍራንሲስ በሊቢያ የሚካሄደው ውጊያ እንዲቆም ጥሪ አቀረቡ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 ፖፕ ፍራንሲስ በሊቢያ የሚካሄደው ውጊያ እንዲቆም ጥሪ አቀረቡ፡፡ የሮማው ሊቀጳጳስ ፍራንሲስ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ባስተላለፉት መልዕክት እባካችሁ ይህች ሀገር ከብጥብጥ ወጥታ ወደ ሰላም ትመጣ ዘንድ አግዟት ብለዋል፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው ሊቀጳጳስ ፍራንሲስ በቅዱስ ጴጥሮች አደባባይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር በሀገሪቱ እየተደረገ ባለው የእርስ በርስ ጦርነት ከልባቸው ማዘናቸውን ተናግረዋል፡፡ በሊቢያ […]

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 176 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸዉ 75 ሰዎች ደግሞ ማገገማቸዉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 በኢትዮጵያ ተጨማሪ 176 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸዉ 75 ሰዎች ደግሞ ማገገማቸዉ ተገለጸ፡፡ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ዉ 5 ሺ 6 መቶ 36 የላብራቶሪ ምርመራ አንድመቶ ሰባስድስት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸዉ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ አስታዉቀዋል፡፡በአጠቃላይም በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸዉ ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 5 መቶ 21 ደርሷል፡፡ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸዉ ሰዎች […]

ከ1ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የላብራቶሪ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012  ከ1ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የላብራቶሪ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገ:: የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ ሬይ አስመጪ እና ላኪ ኃ/ተ/ግ/ድርጅት በዛሬ ዕለት ለኮሮና መከላከያ የሚውሉ የላብራቶሪ መመርመሪያ መሳሪያዎች ለ ሚኒስቴሩ አስረክበዋል ፡፡ በርክክቡም ወቅት የጤና ሚኒስቴር ተወካይ አቶ ያዕቆብ ሰማን እንደተናገሩት የተደረገው ድጋፍ ለኮሮና በሽታ ለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከሎች አገልግሎት […]