loading
በዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ 11 ሰዎችን መግደሉ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣2012  በዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ 11 ሰዎችን መግደሉ ተሰማ:: ምእራብ አፍሪካዊቷ ሪፓብሊክ ኮንጎ በአሁኑ ጊዜ ሶስት ትላልቅ ፈተናዎች ከፊቷ ተጋርጠውባታል ነው የተባለው፡፡ አንደኛው የመላው ዓለም ችግር የሆነው የኮሮና ቫይረስ፣ ሁለተኛው ደጋግሞ ያንገላታት የኢቦላ ቫይረስ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ከኩፍኝ ወረርሽኝ ጋርም እየታገለች ነው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው በዲሞክራቲክ ኮንጎ በቅርቡ […]

የአፍሪካ ህጻናት ቀን የኢኮኖሚ ጫና ለገጠማቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግ እየተከበረ ነው::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 የአፍሪካ ህጻናት ቀን የኢኮኖሚ ጫና ለገጠማቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግ እየተከበረ ነው:: የአፍሪካ ህጻናት ቀን በኮቪድ-19 ምክንያት የኢኮኖሚ ጫና ለገጠማቸው ዝቅተኛ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግና ግንዛቤ በመስጠት እየተከበረ መሆኑን የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ :: ሚኒስቴሩ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ የአፍሪካ ህጻናት ቀንን ከሰኔ 2 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በዓሉን […]

በኒው ዚላንድ ከ24 ቀናት በኋላ ሁለት የኮሮሮናቫይረስ ታማሚዎች መገኘታቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 በኒው ዚላንድ ከ24 ቀናት በኋላ ሁለት የኮሮሮናቫይረስ ታማሚዎች መገኘታቸው ተሰማ:: ቢቢሲ በዘገባው እንዳስነበበው ኒው ዚላንድ የኮሮናቫይረስን አጥፍቻለሁ ካለች በኋላ ነው ከእንግሊዝ በመጡ ሁለት ሰዎች ቫይረሱ የተገኘው፡፡ ኒው ዚላንድ ባለፈው ሳምንት አዲስ የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች አለመገኘታቸውን ተከትሎ በሀገር ውስጥ ጥላቸው የነበሩትን የዕንቅስቃሴ እገዳዎች ሙሉ በሙሉ አንስታለች፡፡ አሁን ላይ ከእንግሊዝ በልዩ ፈቃድ ወደ […]

የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው የቤት እድሳት መርሀግብር በይፋ ተጀመረ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2012 የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው የቤት እድሳት መርሀግብር በይፋ ተጀመረ::ኢ/ር ታከለ ኡማ በሚኖሩበት አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ቀነኒ ሁንዴ መኖሪያ ቤት በመገኘት የቤት እድሳት መርሀግብሩን አስጀምረዋል :: በየአካባቢው የሚገኙ ለኑሮ አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ አቅመደካማች መኖሪያ ቤታቸው የሚታደስ ይሆናል :: በመኖሪያ ቤት እድሳቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጪ ወጣቶችና […]