loading
ብራዚል በ24 ሰዓታት ውስጥ ከፍተኛ ተባለውን የኮሮናቫይረስ ሞት አስመዘገበች፡፡

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 27፣ 2012 ብራዚል በ24 ሰዓታት ውስጥ ከፍተኛ ተባለውን የኮሮናቫይረስ ሞት አስመዘገበች፡፡ የእንቅስቃሴ ገደቦችን ለማንሳት እየተንቀሳቀሰች ያለችው ብራዚል ለሁለት ተከታታይ ቀናት በርካታ ዜጎቿ እንደሞቱባት ተገልጿል፡፡ አልጀዚራ በዘገባው እንዳስነበበው በብራዚል በአንድ ቀን ብቻ 1 ሺህ 349 ሰዎች በኮቪድ 19 ምክንያት ህይዎታቸው ማለፉ ተረጋግጧል፡፡ ብራዚል እስካሁን ከ32 ሺህ 500 በላይ ዜጎቿ የሞቱባት ሲሆን በበሽታው የተያዙት […]

የብሩንዲ ህገ መንግስታዊ ርድ ቤት የሀገሪቱን የምርጫ ውጤት አፀና ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2012 የብሩንዲ ህገ መንግስታዊ ርድ ቤት የሀገሪቱን የምርጫ ውጤት አፀና ::ፍርድ ቤቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያቀረቡትን የምርጫ ውጤት ተጭበርብሯል የሚል ቅሬታ ውድቅ በማድረግ ኢቫሪስት ንዳይሺሚ አዲሱ የብሩንዲ ፕሬዚዳንት መሆናቸውን ይፋ አድርጓል፡፡ የዋነኛ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪው አጋቶን ሩዋሳ ባቀረቡት ቅሬታ ንዳይሺሚ በ68 በመቶ የድምፅ ብልጫ አሸንፈዋል መባሉን ፈጽሞ የማንቀበለው ነው ብለዋል፡፡ ይሁን እንጂ […]

ትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ከመደበችው በጀት 40 በመቶውን ለክትባት ታውላለች አሉ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 ኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ከመደበችው በጀት 40 በመቶውን ለክትባት ታውላለች አሉ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ፡፡ ፕሬዝደንቷ ይህን ያሉት የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን በጠሩት ዓለም አቀፍ የክትባት ጉባኤ ላይ ላይ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ከመደበችው በጀት መካከል በዚህ መጠን ለማዋል መነሳቷ መንግስት ለዘርፉ ትልቅ ትኩረት መስጠቱን እንደሚያሳይ ተናግረዋል፡፡ የበርካታ ሀገራትና መንግሥታት […]

ይህን ክፉ ጊዜ ያለው ለሌለው በማጋራት በመተጋገዝ ልናልፈው ይገባል-አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 ይህን ክፉ ጊዜ ያለው ለሌለው በማጋራት በመተጋገዝ ልናልፈው ይገባል-አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፡፡ ይህን ክፉ ጊዜ ለማለፍ እርሾ ለሚያጥራቸው ጎረቤቶች ያለው ለሌለው በማጋራት ማለፍ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ጥሪ አቅርበዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመኖሪያ አካካቢያቸው ለሚገኙ ከ114 በላይ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የተለያዩ ምግብ ነክ ድጋፎችን አበርክተዋል።  አቶ […]

የአልቃይዳ የሰሜን አፍሪካ መሪ አብደልማሌክ ድሩክደል በፈረንሳይ ጦር ተገደሉ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 የአልቃይዳ የሰሜን አፍሪካ መሪ አብደልማሌክ ድሩክደል በፈረንሳይ ጦር ተገደሉ፡፡ የፈረንሳይ መከላከያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አብደልማሌክ ድሩክደል በሰሜናዊ ማሊ ግዛት በፈረንሳይ ወታደሮች መገደሉን አስታውቋል፡፡ እንደ አልጄዚራ ዘገባ የሰሜን አፍሪካ የአለቃይዳ አዛዥ በማሊ ለሰባት ዓመታት በፈረንሳይ ወታደሮች ሲታደን መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በሽብረተኛ ቡድን መሪው መገደል ዙሪያ ከአልቃይዳ በኩል ምንም የተባለ ነገር […]

ቦልሶናሮ የዓለም ጤና ድርጅትን ጥለው ሊወጡ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 ቦልሶናሮ የዓለም ጤና ድርጅትን ጥለው ሊወጡ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ ::የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ዣየር ቦልሶናሮ አሜሪካን ተከትለን ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነታች ለመውጣት ሁኔታውን ያእጠናነው ነው ብለዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት የዓለም ጤና ድርጅት የሀገራት መሪዎች ተጥለው የነበሩ የእንቅስቃሴ እገዳዎችን ለማንሳት መጣደፍ እንደሌለባቸው ማስጠንቀቁን ተከትሎ ነው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ፕሬዚዳንቱ ድርጅቱ በፖለቲካዊ አድልዎ ምክንያት ሁሉንም ሀገራት […]

የተባበሩት መንግስታ ድርጅት በዲሞክራቲክ ኮንጎ ጥቃት የሚደርስባቸው ዜጎች ቁጥር መጨመሩ አሳስቦኛል አለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 የተባበሩት መንግስታ ድርጅት በዲሞክራቲክ ኮንጎ ጥቃት የሚደርስባቸው ዜጎች ቁጥር መጨመሩ አሳስቦኛል አለ፡፡ ድርጅቱ በሪፖርቱ እንደስታወቀው ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ በሀገሪቱ ምስራቃዊ ግዛት 1 ሺህ 300 የሚሆኑ ንፁሃን ሰዎች መገደላቸው ታወቋል፡፡ በተለይ ኢቱሪ፣ ሰሜንና ደቡባዊ ኪቩ አካባቢዎች የጥቃቱ ሰለባ የሚሆኑ ዜጎች ቁጥራቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀበ ነው ተብሏል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት […]

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ።

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ። መርሀግብሩ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 አርሶአደሮች መንደር ላይ ነው የተጀመረው።ኢ/ር ታከለ ኡማ ከግብርና ሚንስትሩ ዑመር ሁሴን ጋር በጋራ በመሆን መርሀግብሩን አስጀምረዋል። በዛሬው እለትም የከተማው በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አርሶ አደሮች ማሳ ላይ በመገኘት አርሶአደሮቹን ያገዙ ሲሆን በተለያዩ አካባቢዎችም ችግኝ ተክለዋል። ኢ/ር ታከለ ኡማ የዘንድሮው የበጎ ፈቃድ መርሀግብር አዋሳኝ […]

ዲ.ኤስቲቪ የስፖርት ፕሮግራም ቀጥታ ስርጭቶችን በዚህ ወር ማስተላለፍ እንደሚጀምር አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 ዲ.ኤስቲቪ የስፖርት ፕሮግራም ቀጥታ ስርጭቶችን በዚህ ወር ማስተላለፍ እንደሚጀምር አስታወቀ::ዲኤስቲቪ ለአርትስ ቲቪ በላከው መግለጫ የአለማችን ታላላቅ የእግር ኳስ ሊጎች ጨዋታ ወደ ሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ሊመጡ መሆናቸውን የገለፀ ሲሆን አዲሱ የሰኔ ወር ለዲ.አስ.ቲቪ እና እስፖርት አፍቃሪ ለሆኑት ደንብኞቹ አስደሳች ዜና ይዞ ብቅ የሚል መሆኑን አስታውቋል ፡፡ የኮቪድ 19 ወረርሺኝን […]

የሊቨርፑል ከንቲባ ጆ አንደርሰን በአልፊልድ ለሚደረጉ ጨዋታዎች ተቃውሞ የሌላቸው መሆኑን አስታውቀዋል::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 የሊቨርፑል ከንቲባ ጆ አንደርሰን በአልፊልድ ለሚደረጉ ጨዋታዎች ተቃውሞ የሌላቸው መሆኑን አስታውቀዋል:: የሊቨርፑል ከተማ ከንቲባ ጆ አንደርሰን በአንፊልድ ለሚደረጉ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች እና ከኤቨርተን ለሚከናወነው የደርቢ ፍልሚያ ላይ ያላቸውን ተቃውሞ መቀየራቸውን አስታውቀዋል ፡፡ ከንቲባ አንደርሰን በኮሮና ቫይረስ ስጋት ከአንፊልድ እና ጉዲሰን ፓርክ ውጭ የደጋፊዎችን መሰባሰብ ላይ ትልቅ ፍራቻ ነበራቸው፡፡ ፕሪሚየር […]