loading
በዲሞክራቲክ ኮንጎ ባለፉት ሰድስት ወራት ብቻ ከ1 ሺህ 300 ሰዎች በታጣቂዎች ተገድለዋል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ30፣ 2012  በዲሞክራቲክ ኮንጎ ባለፉት ሰድስት ወራት ብቻ ከ1 ሺህ 300 ሰዎች በታጣቂዎች ተገድለዋል ተባለ:: የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ ባወጣው ሪፖርት እንዳለው 165 ህፃናትን ጨምሮ 1 ሺህ 315 ሰዎች ነፍጥ አንግበው በሚንቀሳቀሱ ሸማቂዎች ተገድለዋል፡፡በሀገሪቱ በተለይ በምስራቃዊ ኮንጎ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት እየተባባሰ መምጣቱን ድርጅቱ ገልጿል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው በዲሞክራቲክ ሪብሊክ ኮንጎ […]

በሊባኖስ የሟቾች ቁጥር ከ130 በላይ ሲደርስ የቆሰሉ ሰዎች ከ5 ሺህ በላይ መሆናቸው ተነግሯል::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ30፣ 2012በሊባኖስ የሟቾች ቁጥር ከ130 በላይ ሲደርስ የቆሰሉ ሰዎች ከ5 ሺህ በላይ መሆናቸው ተነግሯል:: በወደብ ተከማችቶ በነበረ ኬሚካል ፍንዳታ ሳቢያ ከሞቱት እና ከቆሰሉት ሰዎች ባሻገር 300 ሺህ ሊባኖሳዊያን ቤት አልባ መሆናቸውን የሀገሪቱ ቴሌቭዥን ዘግቧል፡፡ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች አሁንም በህንፃዎች ፍርስረሾች ስር ተቀብረው የቀሩ ሰዎችን ለማግኘት ፍለጋቸውን አጠናክረው እንደቀጠሉ ናቸው፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው በተከሰተው ፍንዳታ ምክንያት […]

በሐረሪ ክልል ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች ተደራሽ የሚያደርግ የኮሮረና ቫይረስ ምርመራ ዘመቻ ነሃሴ 1 እንደሚጀመር የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ ።

አዲስ አበባ፣ሐምሌ30፣ 2012 በሐረሪ ክልል ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች ተደራሽ የሚያደርግ የኮሮረና ቫይረስ ምርመራ ዘመቻ ነሃሴ 1 እንደሚጀመር የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ ። የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ምክትል ሀላፊና የኮሮና መከላከል ግብረሃይል ጸሃፊ አቶ ፈቲህ መሀዲ በሰጡት መግለጫ በክልሉ በአሁኑ ወቅት ስርጭቱ እየጨመረ ያለው የኮሮና ቫይረስ ለመቆጣጠር ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ። በተለይም ከነገ […]

በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ኦዲት እና ምዝገባ ሊጀመር መሆኑ ተገለፀ።

አዲስ አበባ፣ሐምሌ30፣ 2012 በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ኦዲት እና ምዝገባ ሊጀመር መሆኑ ተገለፀ።ምዝገባው ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል ያለመ መሆኑንም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ክንቲባ ኢንጂር ታከለ ኡማ የምዝገባ እና ኦዲት ሂደቱን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርገዋል። ከነገ ጀምሮ መካሄድ የሚጀምረው የምዝገባ እና ኦዲት ሥራ ከመሃል ከተማ […]