loading
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቤይሩት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ እንዲያገኙ እየሰራሁ ነው አለ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ1፣ 2012 የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቤይሩት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ እንዲያገኙ እየሰራሁ ነው አለ:: በሊባኖስ በደረሰዉ ፍንዳታ የ1 ኢትዮጵያዊ ህይወት ማለፉንና 9 ኢትዮጵያዊያን ደግሞ ቀላልና ከባድ አደጋ እንደደረሰባቸዉ የሚኒስሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲን ሙፍቲ ገልፀዋል፡፡ በቤይሩት በሚገኙት መጠለያዎች ዉስጥ ያሉ ኢትዮጵያዊያን ግን ጉዳት እንዳልደረሰባቸዉና በጥሩ ደህንነት እንደሚገኙ ነዉ የተነገረ ሲሆን ወደ ፌት ግን ቁጥሩ ሊጨምር […]

በሱዳን የተከሰተ የጎርፍ አደጋ 10 ሰዎችን ሲገድለ ከ3 ሺህ በላይ በሚሆኑ ቤቶች ላይ ጉት አድርሷል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ1፣ 2012 በሱዳን የተከሰተ የጎርፍ አደጋ 10 ሰዎችን ሲገድለ ከ3 ሺህ በላይ በሚሆኑ ቤቶች ላይ ጉት አድርሷል ተባለ:: አደጋው የደረሰው በደቡባዊ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል በምትገኘው ብሉ ናይል ግዛት ሲሆን በስፍራው የሚገኝ ግድብ በመደርመሱ ውሃው አካባቢውን በማጥለቅለቁ ነው ተብሏል፡፡ አፍሪካ ንውስ እንደዘገበው በውሃ ሙላቱ ጉዳት ከደረሰባቸው ከ300 በላይ ቤቶች መካከል 1 ሺህ 800 የሚሆኑት ሙሉ […]