loading
በሱዳን ዳግም ግጭት ማገርሸት በምስራቃዊ ሱዳን ዳግም ባገረሸው ግጭት የ4 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 በሱዳን ዳግም ግጭት ማገርሸት በምስራቃዊ ሱዳን ዳግም ባገረሸው ግጭት የ4 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተሰማ:: የዓይን እማኞችን ጠቅሶ ሱዳን ትሪቢዩን እንደዘገበው በፖርት ሱዳን አካባቢ የሚኖሩ የቤኒ አሚር ጎሳዎች የኑባ ጎሳዎች ላይ ጥቃት በማድረሳቸው ነው ግጭቱ የተቀሰቀሰው፡፡ ለአሁኑ ግጭት መንስኤ ናቸው የተባሉት የቤኒአሚር ጎሳዎች መሆናቸውን ያመለከተው ዘገባው ኑባዎቹ ለግዛት አስተዳዳሪያቸው ባዘጋጁት መታሰቢያ ላይ ተሰባስበው […]

የህንድ የጎርፍ አደጋ ስጋት ህንድ ውስጥ የመሬት መንሸራተት ባስከተለው አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ40 በላይ ደረሰ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 የህንድ የጎርፍ አደጋ ስጋት ህንድ ውስጥ የመሬት መንሸራተት ባስከተለው አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ40 በላይ ደረሰ:: በደቡባዊ የሀገሪቱ ክፍል በአንድ የሻይ ማሳ ላይ በደረሰው በዚህ አደጋ እስካሁን የሟቾቹ ቁጥር 43 ደርሷል ነው የተባለው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የመሬት መንሸራተት አደጋው መንስኤ በሀገሪቱ እየዘነበ ያለው ከባድ ዝናብ ሲሆን በአደጋው ሳቢያ ከ24 ሰዎች በላይ የገቡበት አልታወቀም፡፡ የሀገሪቱ […]

አንድ ባለሀብት በብርጭቆ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኬሚካል እርጭት አካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 አንድ ባለሀብት በብርጭቆ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኬሚካል እርጭት አካሄደ፡፡ባለሀብቱ ኢንጂነር መኩሪያ በየነ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል  በማሰብ  የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን በኬሚካል ሲያስረጩ ለሶስተኛ ጊዜ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በጋራ መኖሪያ መንደሩ  ከኬሚካል ርጭቱ ጎንለጎንም የችግኝ ተከላ የተካሄደ ሲሆን፤ለእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን 140  ሰራተኞችም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ እና የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ባለሀብቱ ድጋፍ […]

ህበረት ለበጎ ከቄራና ጎፋ ወጣቶች ጋር በመተባበር ለ600 ሰዎች ድጋፍ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 ህበረት ለበጎ ከቄራና ጎፋ ወጣቶች ጋር በመተባበር ለ600 ሰዎች ድጋፍ አደረገ፡፡የማእድ መጋራት ፕሮግራሙ ብዙ ወገኖች በኮፊድ 19 ምክንያት ስራ መስራት ባለመቻላቸዉ ለችግር ለተዳረጉ ወገኖች ለመድረስ የተደረገ መሆኑን የህበረት ለበጎ መስራች አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ገልጿል፡፡ ድጋፉ ከጎፋ ቄራ ወጣቶች እንዲሁም በዉጭ ሀገር ከሚገኙ ወጣቶች በተሰበሰበ 1 ሚሊዮን 35 ሺህ ብር ወጪ ደረቅ ምግቦች […]