loading
ሁለተኛው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተካለ መርሀ ግብር ከታሰበለት ጊዜ ቀድሞ መጠናቀቁ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 6፣ 2012በመላው ሀገሪቱ የተከናወነው የሁለተኛው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከታሰበለት ጊዜ አንድ ወር ቀድሞ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ አስታወቁ።ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የመዝጊያ ስነ ስርዓት በባህር ዳርከተማ እየተከናወነ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድም በባህር ዳር ከተማ ቤዛዊትቤተ-መንግስት እየተከናወነ ባለው የመዝጊያ ስነ ስርዓት ተገኝተዋል።በስነስርዓቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ […]