loading
በሱዳን ዳግም ግጭት ማገርሸት በምስራቃዊ ሱዳን ዳግም ባገረሸው ግጭት የ4 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 በሱዳን ዳግም ግጭት ማገርሸት በምስራቃዊ ሱዳን ዳግም ባገረሸው ግጭት የ4 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተሰማ:: የዓይን እማኞችን ጠቅሶ ሱዳን ትሪቢዩን እንደዘገበው በፖርት ሱዳን አካባቢ የሚኖሩ የቤኒ አሚር ጎሳዎች የኑባ ጎሳዎች ላይ ጥቃት በማድረሳቸው ነው ግጭቱ የተቀሰቀሰው፡፡ ለአሁኑ ግጭት መንስኤ ናቸው የተባሉት የቤኒአሚር ጎሳዎች መሆናቸውን ያመለከተው ዘገባው ኑባዎቹ ለግዛት አስተዳዳሪያቸው ባዘጋጁት መታሰቢያ ላይ ተሰባስበው […]

የህንድ የጎርፍ አደጋ ስጋት ህንድ ውስጥ የመሬት መንሸራተት ባስከተለው አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ40 በላይ ደረሰ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 የህንድ የጎርፍ አደጋ ስጋት ህንድ ውስጥ የመሬት መንሸራተት ባስከተለው አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ40 በላይ ደረሰ:: በደቡባዊ የሀገሪቱ ክፍል በአንድ የሻይ ማሳ ላይ በደረሰው በዚህ አደጋ እስካሁን የሟቾቹ ቁጥር 43 ደርሷል ነው የተባለው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የመሬት መንሸራተት አደጋው መንስኤ በሀገሪቱ እየዘነበ ያለው ከባድ ዝናብ ሲሆን በአደጋው ሳቢያ ከ24 ሰዎች በላይ የገቡበት አልታወቀም፡፡ የሀገሪቱ […]

አንድ ባለሀብት በብርጭቆ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኬሚካል እርጭት አካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 አንድ ባለሀብት በብርጭቆ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኬሚካል እርጭት አካሄደ፡፡ባለሀብቱ ኢንጂነር መኩሪያ በየነ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል  በማሰብ  የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን በኬሚካል ሲያስረጩ ለሶስተኛ ጊዜ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በጋራ መኖሪያ መንደሩ  ከኬሚካል ርጭቱ ጎንለጎንም የችግኝ ተከላ የተካሄደ ሲሆን፤ለእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን 140  ሰራተኞችም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ እና የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ባለሀብቱ ድጋፍ […]

ህበረት ለበጎ ከቄራና ጎፋ ወጣቶች ጋር በመተባበር ለ600 ሰዎች ድጋፍ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 ህበረት ለበጎ ከቄራና ጎፋ ወጣቶች ጋር በመተባበር ለ600 ሰዎች ድጋፍ አደረገ፡፡የማእድ መጋራት ፕሮግራሙ ብዙ ወገኖች በኮፊድ 19 ምክንያት ስራ መስራት ባለመቻላቸዉ ለችግር ለተዳረጉ ወገኖች ለመድረስ የተደረገ መሆኑን የህበረት ለበጎ መስራች አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ገልጿል፡፡ ድጋፉ ከጎፋ ቄራ ወጣቶች እንዲሁም በዉጭ ሀገር ከሚገኙ ወጣቶች በተሰበሰበ 1 ሚሊዮን 35 ሺህ ብር ወጪ ደረቅ ምግቦች […]

ሁለተኛው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተካለ መርሀ ግብር ከታሰበለት ጊዜ ቀድሞ መጠናቀቁ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 6፣ 2012በመላው ሀገሪቱ የተከናወነው የሁለተኛው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከታሰበለት ጊዜ አንድ ወር ቀድሞ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ አስታወቁ።ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የመዝጊያ ስነ ስርዓት በባህር ዳርከተማ እየተከናወነ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድም በባህር ዳር ከተማ ቤዛዊትቤተ-መንግስት እየተከናወነ ባለው የመዝጊያ ስነ ስርዓት ተገኝተዋል።በስነስርዓቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ […]

የህዝቦች ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያዊያን ሊረባረቡ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012  የህዝቦች ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያዊያን ሊረባረቡ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ:: ጠቅላይ ሚኒስትሩይን ያሉት ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መረሃ ግብር የማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ በተገኙበት ወቅት መሆኑን ነው። በፕሮግራሙ ስነሰርዓት ችግኝ በመትከል የተሳተፉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የለውጡ ኃይል ወደ ስልጣን ሲመጣ የገባውን ቃል ለመፈፀም ከፍተኛ ጥርት እያደረገ ይገኛል ብለዋል። በሁለተኛው […]

የህዳሴ ግድቡ ሁሉም ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012 የህዳሴ ግድቡ ሁሉም ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገለፀ:: የግድቡ አጠቃላይ የሲቪል ሥራ አፈጻጸም 88 ነጥብ 5 በመቶ፤ የግንባታ ፕሮጀክቱ ደግሞ 75 በመቶ መድረሱን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ ገልጸዋል። ኢንጅነር ክፍሌ እንደገለጹት ከመጀመሪያው ዙር የግድቡ ውሃ ሙሌት በኋላም የግንባታ ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ ነው። […]

ፈረንሳይ በምስራቃዊ ሜዲትራንያን አካባቢ ወታደራዊ ሀይሏን ለማጠናከር እያሰበች ነው ተባለ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012 ፈረንሳይ በምስራቃዊ ሜዲትራንያን አካባቢ ወታደራዊ ሀይሏን ለማጠናከር እያሰበች ነው ተባለ:: ፓሪስ ሁለት ተዋጊ ጀቶችን ጨምሮ የባህር ሃይል እዝ ወደ ቀጠናው ለመላክ መዘጋጀን ተናግራለች፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ፈረንሳይ ይህን የምታደርገው ቱርክ ወደስፍራው የጦር መርከቦችን መላኳን ተከትሎ በአንካራ እና በአቴንስ መካከል ውጥረት በመፈጠሩ ነው ተብሏል፡፡ የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በአካባው የተፈጠረው ሁኔታ በሁለቱ ሀገራት መካከል […]

ጀርመን ለሊባኖስ የምታደርገው ድጋፍ ገሀሪቱ ከምታርገው ሪፎርም ጋር የተያያዘ መሆኑን ገለፀች::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012 ጀርመን ለሊባኖስ የምታደርገው ድጋፍ ገሀሪቱ ከምታርገው ሪፎርም ጋር የተያያዘ መሆኑን ገለፀች:: የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር ሄይኮ ማስ ድጋፉን አስመልክተው ሲናገሩ ቤይሩት ከደረሰባት አደጋ እንድታገግም ብቻ ሳይሆን ወደፊት ለሚጠብቃት የፖሊሲ መሻሻያ ጭምር ነው የምንደግፋት ብለዋል፡፡ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘገበው ጀርመን በአደጋው ከባድ ጉዳት ለደረሰባት ቤይሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የ1.18 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ በሊባኖስ ቀይ […]

የፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ለምርጫ በእጩነት መቅረብ ኮትዲቯራያዊያንን አስቆይቷል::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ08፣ 2012የፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ለምርጫ በእጩነት መቅረብ ኮትዲቯራያዊያንን አስቆይቷል:: ፕሬዚዳንቱ ለሶስተኛ ጊዜ እንዲወዳደሩ የሀገሪቱ ህገ መንግስት ስለማይፈቅድላቸው ቦታውን ለሌሎች ይልቀቁ የሚል ጥያቄ ይዘው ነው ሰልፈኞቹ አደባባይ የወጡት፡፡ ዛሬ ለተቃውሞ የወጣነው ህግ ሲጣስ እያየን ዝም አንልም ብለን ነው ያሉት ተቃዋሚዎቹ መላው የኮትዲቯር ህዝብ ተቃውሞውን እንዲቀላቀል ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የቀድሞውን የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ሎረን ባግቦን ጨምሮ […]