loading
የወንጀል ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር የሚውሉት ድርጊታቸው ተጣርቶ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 የወንጀል ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር የሚውሉት ድርጊታቸው ተጣርቶ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡በሀገሪቱ ከ2013 እስከ 2022 ለአስር ዓመታት የሚተገበረውን የተቋሙን ስትራቴጂክ እቅድ በተመለከተ ከክልል የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ተቋማት ጋር ውይይት ተደርጓል። የፌዴራል ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ገለታ ስዩም፤ ኢትዮጵያ በ2022 ዓ.ም የአፍሪካ የፍትህ ተቋማት ተምሳሌት እንዲትሆን ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን […]

የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ወደ ጨረቃ ጉዞ በማድረግ የመጀመሪያዋ የአረብ ሀገር ልትሆን ተዘጋጅታለች ተባለ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013  የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ወደ ጨረቃ ጉዞ በማድረግ የመጀመሪያዋ የአረብ ሀገር ልትሆን ተዘጋጅታለች ተባለ::ጠቅላይ ሚስትርና የአቡዳቢ አስተዳዳሪ የሆኑት ሼክ ሞሃመድ ቢን ራሽድ አል መክቱም በቱይተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ ሀገራቸው የጠፈር መንኮራኩር ወደ ጨረቃ ለመላክ መዘጋጀቷን ይፋ አድርገዋል፡፡ አቡዳቢ በቅርቡ ወደ ማርስ ሳተላይት ያመጠቀች ሲሆን እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ2024 መንኮራኩር ጨረቃ […]

ፈረንሳይ በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል የተከሰሱ ግለሰብ ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው እንዲሰጡ ወሰነች::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 ፈረንሳይ በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል የተከሰሱ ግለሰብ ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው እንዲሰጡ ወሰነች:: የፈረንሳይ ከፍተኛ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ፌሊሲን ካቡጋ የተባሉ በዘር ጭፍጨፋው ወቅት ጥቃት አድራሾቹን በመሳሪያ እና በሌሎች ቁሳቁሶች ይደግፉ እንደነበር በማረጋገጡ ነው ተላልፈው እንዲሰጡ የወሰነው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አቃቤ ህግ ሰውየውን የከሰሳቸው ዘር […]

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 ኮቪድ 19ን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ቁሳቁሶችን 5 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ አዮዳ አክስዮን የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ድጋፍ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 ኮቪድ 19ን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ቁሳቁሶችን 5 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ አዮዳ አክስዮን የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ድጋፍ አደረገ፡፡ድጋፉ የተደረገዉ ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሰላም ሚኒስቴር ፣ ለኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ፣ ለወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ሲሆን  የኮቮድ 19 ወረርሽኝን ለመ ከላከል የሚያስችሉ የንፅህና መጠበቂያዎ ቁሳቁሶች በተለያዮ ማዕከላት ለሚገኙ ህሙማን የመተንፈሻ መሳሪያንና ማረፊያ […]