loading
ፕሮፌሰር መስፍንን የሚዘክር ፋውንዴሽን::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2013 የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎችን የሚዘክር ፋውንዴሽን ሊቋቋም መሆኑ ተገለፀ፡፡ የፕሮፌሰር መስፍን  የሥራ ባልደረባ የነበሩት አቶ ያሬድ ሃይለማርያም የሟቹን ሥራዎችን የሚዘከር ፋውንዴሽን እንደሚቋቋም ለኢዜአ ገልጸዋል። ፋውንዴሽኑን የማቋቋም ሀሳብ ከህልፈተ ህይወታቸው በፊት ሲታሰብ የነበረ ጉዳይ እንደነበረ ገልጸው፣ የፕሮፌሰር መስፍን ድንገተኛ ሞት ሐሳቡን ፈጥኖ ሥራ ላይ ለማዋል  አነሳሽ ሆኗል ብለዋል። ፋውንዴሽኑን በስድስት ወራት […]

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለማስጀመር መዘጋጀቱን ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2013 ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለማስጀመር መዘጋጀቱን ገለፀ:: ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ታሳቢ ባደረግ መልኩ ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችለውን ዝግጅት ማድረጉ ገልጿል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሉኡካን በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ቅበላን በማስመልከት የመስክ ምልከታ አካሂዷል። በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል ዶክተር ኤባ ሜጀና በወቅቱ እንደተናገሩት  ፤ዩኒቨርሲቲው ወረርሽኙን ለመከላከል ያከናወነው ተግባር የሚበረታታ ነው። […]