loading
በከተማ ልማት ዕቅድ ላይ የሚመክረው ጉባኤ ጥቅምት 5 ቀን 2013 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ይጀምራል::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 በከተማ ልማት ዕቅድ ላይ የሚመክረው ጉባኤ ጥቅምት 5 ቀን 2013 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ይጀምራል::”የብልፅግና ማዕከላት ከተሞች እና ተወዳዳሪ የኮንስትራክሽን እንዱስትሪን ለመገንባት በጋራ እንሰራልን”!! በሚል መሪ ሀሳብ ከጥቅምት 05 -07 2013 ዓ.ም ድረስ በአዳማ ከተማ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሴክተር የቀጣይ 10 ዓመታት መሪ ዕቅድ ትግበራ ማስጀመሪያ ጉባኤ እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ የጉባኤው ዋና […]

በአንድ ወር ውስጥ ከ10 ሺህ በላይ ህግ እና ደንብ የተላለፉ አሽከርካሪዎች ተቀጡ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 በአንድ ወር ውስጥ ከ10 ሺህ በላይ ህግ እና ደንብ የተላለፉ አሽከርካሪዎች ተቀጡ:: ባሳለፍነው መስከረም ወር ብቻ ከ10 ሺህ በላይ የትራፊክ ህግ እና ደንብ የተላለፉ አሽከርካሪዎችን መቅጣቱን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታውቋከል፡፡ ኤጀንሲው በመስከረም ወር ብቻ የትራፊክ ህግ እና ደንብን ለማስከበር ባደረኩት የቁጥጥር 10 ሺህ 711 አሽከርካሪዎች የትራፊክ ደንብ ሲተላላፉ […]

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሊቢያ ተቀናቃኝ ሀይሎች ቅድሚያ ለሀገር ሰጥተው እንዲስማሙ ጠየቀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሊቢያ ተቀናቃኝ ሀይሎች ቅድሚያ ለሀገር ሰጥተው እንዲስማሙ ጠየቀ:: ድርጅቱ በሁለት ጎራ ተከፍለው ጦርነት ውስጥ የገቡት ወገኖች ከራሳቸው ይልቅ ቅድሚያ ለሀገራቸውና ለህዝቡ በመስጠት እርቀ ሰላም እንዲያወርዱ ነው ያሳሰበው፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሊቢያ ተጠባባቂ ልዩ ልኡክ ስቴፋኒ ዊሊያምስ በድርድሩ ወቅት ከራስ የፖለቲካ አከንዳ ይልቅ የሀገሩን ጉዳይ የሚያስቀድም ተወያይ እንጠብቃለን […]

የጊኒ ተቃዋሚዎች መንግስት በአባሎቻቸው ላይ የወሰደውን እርምጃ አወገዙ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 የጊኒ ተቃዋሚዎች መንግስት በአባሎቻቸው ላይ የወሰደውን እርምጃ አወገዙ:: ጊኒ ከአምስት ቀናት በኋላ በምታካሂደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ለሶስተኛ ጊዜ እወዳዳራለሁ በማለታቸው ምክንያት ከባድ ተቃውሞ ከተቀሰቀሰ ሰነባብቷል፡፡ በሀገሪቱ የሚነቀሳቀሱት ተቃዋሚዎች እንደሚሉት መንግስት የተነሳበትን ተቃውሞ ለማስቆም በወሰደው የሃይል እርምጃ ከ90 በላይ ሰዎች ተገድለዋል፡፡ የጊኒ የደህንነት ሚኒስትር አልበርት ዳማንታንግ ካማራ ግን በተቃዋሚዎቹ […]