loading
ዶክተር አረጋዊ በርሄ የህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆኑ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 ዶክተር አረጋዊ በርሄ የህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆኑ::ዶክተር አረጋዊ በርሄ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆኑ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት ዶክተር አረጋዊ በርሔን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር […]

ዩጋንዳውዊ አርቲስት እና ፖለቲከኛ ሮበርት ኪያጉላኒ ዳግም እስር ቤት ገባ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 ዩጋንዳውዊ አርቲስት እና ፖለቲከኛ ሮበርት ኪያጉላኒ ዳግም እስር ቤት ገባ::በቅፅል ስሙ ቦቢ ዋይን እየተባለ የሚጠራው ዩጋንዳዊው የፖፕ ሙዚቃ አቀንቃኝና ተቃዋሚ ፖለቲከኛ ከአሁን በፊትም መንግስትን ተቸህ ተብሎ በተደጋጋሚ ለእስርተዳርጎ ያውቃል፡፡ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒን አጥብቆ በመተቸት የሚታወቀው ቦቢ ዋይን አዲስ ባቋቋመው ፓርቲ ፅህፈት ቤቱ በፖሊስ ተይዞ መወሰዱን ጠበቃው ተናግረዋል፡፡ ጠበቃው አክለው እንዳሉት […]

የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ ባሮን ትራምፕ በኮሮናቫይረስ መያዙ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ ባሮን ትራምፕ በኮሮናቫይረስ መያዙ ተሰማ:: ከሁለት ሳምንት በፊት ከባለቤታቸው ጋር ጋር በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ማቆያ የሰነበቱት ቀዳማዊት እመቤት ሜላኒያ ትራምፕ የልጃቸውን በበሽታው መያዝ ይፋ አድርገዋል፡፡ የ14 ዓመቱ ባሮን ትራምፕ ተመርምሮ የመጀመሪያ ውጤቱ ኔጌቲቨ እንደነበር የገለፁት ቀዳማዊት እመቤቷ እኔና ባለቤቴ በበሽታው መያዛችንን ሳውቅ ስለልጃችን አብዝቸ ስጨነቅ ነበር […]