loading
የፖፕ ሙዚ አቀንቃኙና ፖለቲከኛው ሮበርት ኪያጉላኒ መታሰሩን ተከትሎ በዩጋንዳ አመፅ ተቀስቅሷል::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2013 የፖፕ ሙዚ አቀንቃኙና ፖለቲከኛው ሮበርት ኪያጉላኒ መታሰሩን ተከትሎ በዩጋንዳ አመፅ ተቀስቅሷል:: በቅፅል ስሙ ቦቢ ዋን በመባል የሚታወቀው ዩጋንዳዊው ፖለቲከኛን መታሰር ለመቃወም አደባባይ በወጡ ደጋፊዎችና የፀትታ ሰዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት 7 ሰዎች መሞታቸውም ተሰምቷል፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው ለተቃውሞ አደባባይ ከወጡት ሰዎች መካከል ከ40 በላይ የሚሆኑት የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡ ቦቢ ዋይን በዩጋንዳ […]

ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም በስደት ላይ ያሉ ሰዎች የኮሮቫይረስ ክትባት እንዲያገኙ ጥሪ አቀረበ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2013 ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም በስደት ላይ ያሉ ሰዎች የኮሮቫይረስ ክትባት እንዲያገኙ ጥሪ አቀረበ:: ተቋሙ ለአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ባቀረበው ጥያቄ ህብረቱ ፍልሰተኞቹ እንደሌላው ዜጋ ሁሉ እኩል ተደራሽነት ያለው የክትባት አገልግሎት ሊያገኙ ይገባል ብሏል፡፡ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አንቶኒዮ ቪቶሪኖ የአንዱ ጤና መሆን ለሌላው ዋስትና ስለሆነ የስደተኞቹን ደህንነት መጠበቅ ጥቅሙ ለነሱ ብቻ ሳይሆን […]