loading
የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት አዲስ የጥምር ፓርቲ ለመመሰረት መወሰናቸውን ይፋ አደረጉ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት አዲስ የጥምር ፓርቲ ለመመሰረት መወሰናቸውን ይፋ አደረጉ:: ፕሬዚዳንት ፊሊክስ ሺሴኬዲ ይህን ያሉት በሳቸውና በቀድሞው ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ካቢላ ፓርቲዎች መካከል አለመግበባት በመፈጠሩ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው በፓርላማው ብዙ መቀመጫ ያላቸው የቀድሞው ፕሬዚዳንት ካቢላ ደጋፊዎችና ሀገሪቱን በመንግስትነት የሚያስተዳድረው የሺሴኬዲ ፓርቲ ፖለቲካዊ ልዩነታቸውን ማስታረቅ የማይችሉበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል፡፡ […]

የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል በወንጀል የሚፈለጉትን ሰዎች ለሕግ ለማቅረብ እየሰራ መሀኑን የ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽቤት አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል በወንጀል የሚፈለጉትን ሰዎች ለሕግ ለማቅረብ እየሰራ መሀኑን የ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽቤት አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በትግራይ ክልል ሲካሄድ የነበረው የሕግ ማስከበር ዋናኛ ምዕራፍ መጠናቀቁን ገልጾ፣ የፌዴራል መንግስት በክልሉ በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን ለሕግ ለማቅረብ፣ እንዲሁም በአከባቢው ሕግና ስርዓት እንዲኖር እየሰራ መሆኑን ገልጿል፡፡ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብአዊ ድጋፍ […]

ለሕገ ወጥ ስደትና ለጎዳና ኑሮ የሚዳረጉ ህጻናትን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 ለሕገ ወጥ ስደትና ለጎዳና ኑሮ የሚዳረጉ ህጻናትን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በሕገ ወጥ የሕፃናት ዝውውር ላይ ያተኮረ የባለ ድርሻ አካላት ውይይት ተካሄዷል። በርካታ ሕፃናት በመማሪያ እድሜያቸዉ ለሕገ-ወጥ ስደት የሚዳረጉ ሲሆን በሀገራችን በተለያዩ ከተሞች ሕፃናት ውሎና አዳራቸውን […]

የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ ነው::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ ነው:: የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ እንደሚገኝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቀ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ እንደገለጹት፣የትምህርት ስርዓታችንን በተለመደው መልኩ የምንመራው ሳይሆን ብቁና ጥራት ያለው ዜጋ ለማፍራት በስትራቴጂክ ዕቅዳችን በማካተት የትምህርት ተቋማት በግልጽ ማቀድና መተግበር ይኖርባቸዋል፡፡ በሀገር ደረጃ በተዘጋጀው […]