loading
የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ከ8ኛና 12ኛ ክፍል ዉጪ በተቀሩ ክፍሎች ትምህርት ከመጀመሩ በፊት በኮቪድ19 የቀዉስ ጊዜ የትምህርት አመራርና አስተዳደር ስትራቴጂ እቅድ ላይ የተቀመጡ ስታንዳርዶችን ሟሟላት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነዉ ፡፡ ከጥቅምት 30 ጀምሮ ይጀመራል የተባለዉ ትምህርት አስፈላጊ […]

በትግራይ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው ህግን የማስከበር ስራ በታቀደው መንገድ እየሄደ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2013 በትግራይ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው ህግን የማስከበር ስራ በታቀደው መንገድ እየሄደ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ዘመቻው በክልሉ ተቀባይነት ያለው ህጋዊ አስተዳደር ሲመሰረት እንደሚጠናቀቅም አስታውቀዋል፡፡በተያያዘም የአገር መከላከያ ሰራዊት የሁመራ ኤርፖርትን መቆጣጠሩ ተሰምቷል፡፡ የአገር መከላከያ ሰራዊት ህውሓት ከጠላት ጋር ጥምረት በመፍጠር ለእኩይ አላማ ሊጠቀምበት የነበረውን የሁመራ ኤርፖርት […]

በኮትዲቯር ፕሬዚዳተታዊ ምርጫ ያሸነፉት አላሳኒ ኦታራ ለተቃዋሚዎች የውይይት ጥሪ አቀረቡ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2013 በኮትዲቯር ፕሬዚዳተታዊ ምርጫ ያሸነፉት አላሳኒ ኦታራ ለተቃዋሚዎች የውይይት ጥሪ አቀረቡ:: የሀገሪቱ ህገ መንግስታዊ ካውንስል በሰጠው ማረጋገጫ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ አገሪቱን መምራት የሚያስችል ድምፅ አግኝተዋል፡፡ የ78 ዓመቱ ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ በምርጫው 94 በመቶ የሚሆነውን የመራጮች ድምፅ አግኝተዋል ቢባልም ተቃዋሚዎች ውጤቱን አልተቀበሉትም፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ምርጫው ከጅምሩ ህገ መንግስታዊ ስላልሆነ […]

ጆ ባይደን ክትባት እስኪጀመር 200 ሺህ አሜሪካዊያን በኮሮናቫይረስ ሊሞቱ ይችላሉ ሲሉ አሰጠነቀቁ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2013 ጆ ባይደን ክትባት እስኪጀመር 200 ሺህ አሜሪካዊያን በኮሮናቫይረስ ሊሞቱ ይችላሉ ሲሉ አሰጠነቀቁ፡፡ አዲሱ የአሜሪካ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ይህን ያሉት አዲስ ከተቋቋመው የአሜሪካ የኮሮናቫይረስ አማካሪ ቦርድ ጋር ከተወያዩ በኋላ ነው፡፡ ባይደን 90 በመቶ ፈዋሽነቱ የተረጋገጠ ክትባት መኖሩን ከቦርዱ በተደረገላቸው ገለጻ መስማታቸውን እንደ መልካም ዜና ቢቆጥሩትም አሁንም ገና በርካታ ወራትን መጠበቅ ግድ ስለሚል […]

በአሜሪካ የጆ ባይደን መመረጥ በአፍሪካ ተስፋንም ጥርጣሬንም ይዞ መጥቷል ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 02፣ 2013 በአሜሪካ የጆ ባይደን መመረጥ በአፍሪካ ተስፋንም ጥርጣሬንም ይዞ መጥቷል ተባለ፡፡ ጆ ባይደን አዲሱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን ተከትሎ ዋሽንግተን ከአፍሪካ ጋር ስለሚኖራት ግንኙነት ከወደዲሁ መላ መላ ምቶች ተበራክተዋል፡፡ አንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት የባይደን ወደ ስልጣን መምጣት ለአህጉሪቱ ቀና አመለካት የላቸውም በሚባሉት ዶናልድ ትራምፕ ዘመን የሻከሩ ግንኙነቶች ይስተካከላሉ የሚል ተስፋ ሰንቀዋል፡፡ በተለይ […]

ክሬት በተባለችው የግሪክ ደሴት የተከሰተው የጎርፍ አደጋ በንብረት ላይ ትልቅ ውድመት አደረሰ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 02፣ 2013 ክሬት በተባለችው የግሪክ ደሴት የተከሰተው የጎርፍ አደጋ በንብረት ላይ ትልቅ ውድመት አደረሰ:: የደሴቷ ባለ ስልጣናት እንዳሉት የመንገድ አውታሮች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በአደጋው ወድመዋል፡፡ ዩሮ ኒውስ እንደዘገበው ጎርፉ በርካታ ቤቶችን ከማጥለቅለቁ በሻገር ተሸከርካሪዎችን ወደ በባህር ሲወስዳቸው ታይቷል፡፡ ጎርፉ በርካታ የመሰረተ ልማቶች ላይ ከባድ ጉዳት ቢያደርስም እስካሁን በሰው ህይዎት ላይ የደረሰ […]

አንግሊዝ በኮቪድ-19 ብዙ ዜጎች ከሞቱባቸው የአውሮፓ ሀገራት ቀዳሚ ሆነች::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03፣ 2013 አንግሊዝ በኮቪድ-19 ብዙ ዜጎች ከሞቱባቸው የአውሮፓ ሀገራት ቀዳሚ ሆነች:: በመላው ዓለም ዳግም ያገረሸው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከአውሮፓ ሀገራት በተለይ እንግሊዝን ክፉኛ እያጠቃት መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ዩሮ ኒውስ እንደዘገበው በንግሊዝ በ24 ሰዓታት ውስጥ ወደ ስድስት መቶ የሚጠጉ ሰዎ በቫይረሱ ሳቢያ ህይዎታቸው አልፏል፡፡ ይህም በሀገሪቱ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሺህ በላይ […]

በየመን ለደረሰው ቀውስ ዓለም ዝምታን መምረጡ እንዳሳሰበው የመንግስታቱ ድርጅት ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03፣ 2013 በየመን ለደረሰው ቀውስ ዓለም ዝምታን መምረጡ እንዳሳሰበው የመንግስታቱ ድርጅት ገለፀ:: ድርጅቱ ባወጣው ሪፖርት በየመን በእርስበርስ ውጊያ ሳቢያ የተከሰተው ርሃብ እድሚያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ 100 ሺህ ህፃናትን ህይዎት አደጋ ላይ ጥሏል፡፡ ሚድል ኢስት ሞኒተር የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ጠቅሶ እንደዘገበው ሁኔታው በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ የመን በዚህ ችግር ምክንያት አንድ ትውልድ ልታጣ […]

የአልጀሪያው ፕሬዚዳንት የኮቪድ-19 ህክምናቸውን አጠናቀቁ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 የአልጀሪያው ፕሬዚዳንት የኮቪድ-19 ህክምናቸውን አጠናቀቁ::ባለፈው ኦክቶበር ወር መጨረሻ ላይ ተመርምረው ቫይረሱ እንዳለበባቸው ያወቁት ፕሬዚዳንት አብደልመጂድ ቲቦኒ ለህክምና ክትትል ወደ ጀርመን ተጉዘው ነበር ተብሏል፡፡ ቲቦኒ ከዚህ በኋላ ተበቤተ መንግስታቸው ሆነው ጨማሪ የህክምና ክትትሎች እንደሚደረጉላቸው ከፕሬዚዳንቱ ቢሮ አስታውቋል፡፡ ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘገበው ፕሬዚዳንቱ ያሉበትን ሁኔታ አስመልክተው ለዘህዝቡ መግለጫ እንዲሰጡ ቢሯቸው ወስኗል፡፡ ቲቦኒ […]

አሜሪካ በአንድ ሳምንት አንድ ሚሊዮን ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 አሜሪካ በአንድ ሳምንት አንድ ሚሊዮን ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ተሰማ:: የኮሮናቫይረስ ስርጭት እንደአዲስ የተባባሰባት አሜሪካ በየቀኑ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በበሽታው እንደሚያዙ እየተነገረ ይገኛል፡፡ በዚህም የተነሳ አሁን ላይ በሀገሪቱ በኮቪድ-19 ወረርሽ የተያዙ ሰዎች ከ11 ሚሊዮን በላይ መድረሱ ነው የተነገረው፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው አሜሪካ በተለያዩ ግዛቶች አገልግሎት ሰጭ ተቋማትን የመዝጋት እርምጃዎችን ለመወሰድ ተገዳለች፡፡ […]