loading
የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ ባሮን ትራምፕ በኮሮናቫይረስ መያዙ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ ባሮን ትራምፕ በኮሮናቫይረስ መያዙ ተሰማ:: ከሁለት ሳምንት በፊት ከባለቤታቸው ጋር ጋር በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ማቆያ የሰነበቱት ቀዳማዊት እመቤት ሜላኒያ ትራምፕ የልጃቸውን በበሽታው መያዝ ይፋ አድርገዋል፡፡ የ14 ዓመቱ ባሮን ትራምፕ ተመርምሮ የመጀመሪያ ውጤቱ ኔጌቲቨ እንደነበር የገለፁት ቀዳማዊት እመቤቷ እኔና ባለቤቴ በበሽታው መያዛችንን ሳውቅ ስለልጃችን አብዝቸ ስጨነቅ ነበር […]

ሱዳን ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀማዶክ ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013  ሱዳን ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀማዶክ ተናገሩ:: ሀምዶክ በሳምንቱ መጨረሻ የአይ.ሲ.ሲ ዋና አቃቤ ህግ የሆኑትን ፋቱ ቤንሱዳን ተቀብለው አነጋግረዋል ነው የተባለው፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ሱዳንን የጎበኙት አቃቤ ህጓ በሀገሪቱ በካቢኔ ጉዳዮች እና በፍትህ ሚኒስቴሮች አስተባባሪነት የተዘጋጀውን ስብሰባ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር አካሂደዋል፡፡ የቤንሱዳ […]

ጣሊያን የኮሮናቫይረስ ስርጭት መባባሱን ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደቦችን መጣል ጀመረች::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013 ጣሊያን የኮሮናቫይረስ ስርጭት መባባሱን ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደቦችን መጣል ጀመረች:: ፕሬዚዳንት ጁሴፔ ኮንቴ በሀገራቸው ዳግም የተስፋፋውን የኮቪድ-19 ስርጭት ለመግታት ሁለተኛው ዙር የእንቅስቃሴ እቀባ እንደሚያስፈልግ በአፅንዖት ተናግረዋል፡፡ የተለያዩ ከተሞች ከንቲባዎች ህዝብ በብዛት የሚስተናገድባቸውን አካባቢዎች ለደህንት ሲባል አንዲዘጉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል ነው የተባለው፡፡ ጣሊያን ይህን እምጃ ለመውሰድ የተገደደችው ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎቿ እንደ አዲስ […]

እስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አዳዲስ ስምምነቶችን ተፈራረሙ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013  እስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አዳዲስ ስምምነቶችን ተፈራረሙ::በቅርቡ የዲፕሎማሲ ስምምነት ያደረጉት ሁለቱ ሀገራት ያለ ቪዛ ጉዞዎችን መፍቀድን ጨምሮ አራት የሚሆኑ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል ነው የተባለው፡፡ሌሌቹ የስምምነት ዘርፎች ደግሞ የአቬሽን ኢንዱስትሪ፣ የኢኮኖሚ ትብብር እና ኢንቨስትመንትን የተመለከቱ ናቸው፡፡ አልጀዚራ እደዘገበው ቴል አቪቭ እና አቡዳቢ በቅርቡ የጀመሩት የዲፕሎማሲ ግንኙነት በፍጥነት መሻሻል እየታየበት ነው፡፡ሁለቱ ሀገራት […]

የአፍሪካ ህብረት እና ኢኩዋስ የጊኒ የምርጫ ሂደት ችግር እንዳልታየበት ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 የአፍሪካ ህብረት እና ኢኩዋስ የጊኒ የምርጫ ሂደት ችግር እንዳልታየበት ተናገሩ:: የምእራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ እና አፍሪካ ህብረት የምርጫ ሂደቱን ከታዘቡ በኋላ በሰጡት መግለጫ፤ የጊኒ ህዝብ ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እዲካሄድ ላደረገው ብስለት የተሞላበት እንቅስቀቃሴ አድናቆታቸውን ቸረዋል፡፡ ከተቃዋሚዎቹ በኩል ግን በምርጫው ወቅት የተወሰኑ ችግሮች እንደነበሩ ሲናገሩ ተደምጠዋል ነው የተባለው፡፡ የፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ […]

የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ አንስቶ ከህብረተሰቡ በተደረገ ድጋፍ 14 ቢሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻሉ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ አንስቶ ከህብረተሰቡ በተደረገ ድጋፍ 14 ቢሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻሉ ተገለፀ:: የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ይህን አስተዋፅዖ ላደረጉት ሁሉ ምስጋና አቅርቧል፡፡ ለተሰበሰበው ገንዘብ በሀገር ውስጥ ከሚኖሩ ኢትያጵዊያን በተጨማሪ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያን እና ትውለደ ኢትዮጵያን ተሳትፎም የጎላ ነበር ተብሏል፡፡ የድጋፍ ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ […]

በጊኒ ምርጫ ማግስት በተቀሰቀሰ ግጭት አስር ሰዎቸ መገደላቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 በጊኒ ምርጫ ማግስት በተቀሰቀሰ ግጭት አስር ሰዎቸ መገደላቸው ተሰማ:: የአፍሪካ ህብረትና የምእራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኮዋስ ሂደቱ ሰላማዊ ነበር ብለው :: የመሰከሩለት የጊኒ ምርጫ ውጤቱ ገና በይፋ ሳይገለፅ ብጥብጥ አስከትሏል፡፡ ግጭቱ የተቀሰቀሰው የተቃዋሚ መሪው ሴሎ ዲያሎ ገና ድምፅ ቆጠራው ሳይጠናቀቅ አሸንፌያለሁ ብለው ለደጋፊዎቻቸው ከተናገሩ ከቀናት በኋላ ጊዜያዊ ውጤቱ ፕሬዚዳንት አልፋ […]

በኮቪድ 19 ምክንያት በአፍሪካ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ 40 ሺ አለፈ:

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 በኮቪድ 19 ምክንያት በአፍሪካ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ 40 ሺ አለፈ:: የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ባደረገዉ መረጃ ደቡብ አፍሪካ ከ18 ሺ 656 በላይ ዜጎቿን በኮቪድ 19 ምክንያት በማጣት በአሁጉሪቱ ቀዳሚ ሀገር ናት፡፡ አሁን ላይ በአፍሪካ አህጉር በአጠቃላይ በወረርሽኙ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ40 ሺ አልፏል፡፡ 6 ሺህ አንድ መቶ አርባ […]

በከተሞች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 በከተሞች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ::በከተሞች ለሰላም እጦት መንስኤ የሆኑ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አስታወቁ፡፡ ፕሬዝዳንቷ ይህን ያስታወቁት በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ባለው የከተሞች የሰላም ፎረም ላይ ነው፡፡”የፍትህና ተጠያቂነት መጓደል፣ የኑሮ ደረጃ ልዩነቶች፣ እንዲሁም ስራ አጥነት በከተሞች የሚስተዋሉ […]

የአገር መከላከያ ሠራዊቱ ከፖለቲካው ጋር የሚወድቅ የሚነሳ ሳይሆን ከአገርና ከሕዝብ ጋር የሚዘልቅ ነው ሲሉ ሜጀር ጀኔራል ሹማ አብደታ ገለፁ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013የአገር መከላከያ ሠራዊቱ ከፖለቲካው ጋር የሚወድቅ የሚነሳ ሳይሆን ከአገርና ከሕዝብ ጋር የሚዘልቅ ነው ሲሉ ሜጀር ጀኔራል ሹማ አብደታ ገለፁ:: እየተገነባ ያለው የአገር መከላከያ ሠራዊት ከፖለቲካው ጋር የሚወድቅ የሚነሳ ሳይሆን ከአገርና ከሕዝብ ጋር ዘላቂነት ያለው ነው” ሲሉ በሠራዊቱ የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ሹማ አብደታ ተናገሩ።ሜጄር ጄኔራሉ ሠራዊቱ በሰው ኃይል […]