loading
በዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ለሚሳተፉ በጎ ፈቃደኞች ስልጠና እየተሰጠ ነው ::

አዲስ አበባ፣ጥር 04፣ 2013 በዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ለሚሳተፉ በጎ ፈቃደኞች ስልጠና እየተሰጠ ነው ::የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከዩ ኤን የልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር ነው በዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ለሚሳተፉ በጎ ፈቃደኞች ስልጠና የሚሰጠው፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ስልጠናው በምርጫው ላይ በተለያዩ ዘርፎች የሚሳተፉ በጎ ፈቃደኞችን አቅም ለማሳደግ አንደሚረዳ ተናግረዋል። ለበጎ ፈቃደኞቹ ክፍተት ባለበት […]

የሃይሌ ማናስ አካዳሚ የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ት/ቤት የመጀመሪያ ተማሪዎቹን ተቀበለ::

አዲስ አበባ፣ጥር 04፣ 2013 የሃይሌ ማናስ አካዳሚ የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ት/ቤት የመጀመሪያ ተማሪዎቹን ተቀበለ:: የሃይሌ- ማናስ አካዳሚ ውጤት የሆነው ይህ አዲስ ጥራቱን የጠበቀ 2ኛ ደረጃ አዳሪ ት/ቤት በደብረ ብርሃን ተገንብቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎቹን ተቀብሏል፡፡ በአዲሱ ካምፓስ ወላጆች በአካል ተገኝተው ልጆቻቸውን ያስመዘገቡ ሲሆን የጉብኝት እና የኮቪድ-19 የጥንቃቄ መመሪያ ገለፃ ላይ […]

ደቡብ አፍሪካ እስከመጪው ወር አጋማሽ ድረስ 20 የሚሆኑ የድንበር ኬላዎቿን ለመዝጋት ወሰነች::

አዲስ አበባ፣ጥር 04፣ 2013 ደቡብ አፍሪካ እስከመጪው ወር አጋማሽ ድረስ 20 የሚሆኑ የድንበር ኬላዎቿን ለመዝጋት ወሰነች:: ደቡብ አፍሪካ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰችው በፍጥነት እየተስፋፋ የመጣው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ ስላሳሰባት ነው፡፡ ድንበሮቹ ዝግ ሆነው በሚቆይበት ወቅትም ወደ ሀገሪቱ የሚገቡም ሆኑ ወደ ውጭ የሚወጡ ተጓዦች አይኖሩም ነው የተባለው፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ለ20 ሚሊዮን ሰዎች […]

በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ ጂሃዲስቶች ባደረሱት ጥቃት 13 ወታሮች ተገደሉ::

አዲስ አበባ፣ጥር 04፣ 2013 በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ ጂሃዲስቶች ባደረሱት ጥቃት 13 ወታሮች ተገደሉ:: በዮቤ ግዛት በምትገኝ አንዲት መንደር አቅርቢያ በሚጓዙ ወታደራዊ ተሸከርካሪዎች ላይ በድንገት በተከፈተ ጥቃት ነው ወታደሮቹ የተገደሉት ተብሏል፡፡ አፍሪካ ኒውስ ወታደራዊ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው የደፈጣ ተዋጊዎቹ በከባድ መሳሪያዎችና በሮኬት በሚወነጨፉ የእጅ ቦንቦች ጭምር ነው ጥቃቱን ያደረሱት፡፡ ወታደሮቹ ጥቃቱ ከተፈፀመበት 20 ኪሎሜትር ርቀት ላይ […]