loading
ማላዊ በቮሮናቫይረስ ሳቢያ ሁለት የካቢኔ ሚኒስትሮቿን ማጣቷ በሀገሪቱ ትልቅ ሀዘን ፈጥሯል፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 05፣ 2013 ማላዊ በቮሮናቫይረስ ሳቢያ ሁለት የካቢኔ ሚኒስትሮቿን ማጣቷ በሀገሪቱ ትልቅ ሀዘን ፈጥሯል፡፡ የማላዊ ፕሬዳንት ላዛረስ ቺኩየራ የሚንስትሮቹን ሞት አስመልክተው ባደረጉት ንግግር የማይሰላ ኪሳራ ደርሶብናል ካሉ በኋላ በሀገሪቱ የሶስት ቀን ሀዘን መታወጁን ይፋ አድርገዋል በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ከተረጋገጠ በኋላ ህይዎታቸው ያለፈው የትራንስፖርት ሚስትሩ ሲዲክ ሚያ እና የአካባቢ አስተዳደር ሚንስትሩ ሊንግሰን ብሬካኒያማ ናቸው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው […]

ዩዌሬ ሙሴቬኒ የምርጫው ቀን ከመድረሱ በፊት የማህበራዊ ትስስር ገፆችን እንዲዘጉ አዘዙ፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 05፣ 2013 ዩዌሬ ሙሴቬኒ የምርጫው ቀን ከመድረሱ በፊት የማህበራዊ ትስስር ገፆችን እንዲዘጉ አዘዙ፡፡ ዩጋንዳ ጃኑዋሪ 14 ለምታካሂደው ምርጫ የተሳሳተ መረጃን በማሰራጨት ሁከት እንዲቀሰቀስ ያደርጋል በሚል ስጋት ከምርጫው ቀን አስቀድሞ ላሉት ሁለት ቀናት የበይነ መረብ አገልግሎት ዝግ ተደርጓል፡፡ አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው የሀገሪቱ የኮምኒኬሽን ቁጥጥር ባለስልጣናትም የሙሴቬኒን ትእዛዝ ተቀብለው የበይነ መረብ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማትን […]