loading
ተጋነነ ዋጋ በሚያስከፍሉ ጫኝና አውራጆች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣ 2013 ተጋነነ ዋጋ በሚያስከፍሉ ጫኝና አውራጆች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ፡፡ ዕቃ ለማውረድና ለመጫን የተጋነነ ዋጋን የሚጠይቁ ጫኝና አውራጆችን የማጣራት ሥራ በማድረግ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሸን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳስታወቁት፣ ለዕቃ ማውረድና መጫን የሚከፈለው ገንዘብ በዕቃ ባለቤትና በአውራጁ መካከል በሚደረገው […]

የአማዞን ቀጣይ ስራ አስፈጻሚ ይሆናል የተባለው ኤንዲ ጄሲ ማነው?

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣ 2013 የአማዞን ቀጣይ ስራ አስፈጻሚ ይሆናል የተባለው ኤንዲ ጄሲ ማነው? ከዓለማችን ቁንጮ ቱጃሮች መካከል 2ኛው የሆነው ቤዞስ በግዙፉ የዓለማችን የበይነ መረብ ግብይት ተቋም አማዞን ያለውን ኃላፊነት ለሌላ ሰው እንደሚያስረክብ አስታውቋል፡፡ ቤዞስ የአማዞን መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ ነው፡፡ ትኩረቱን ወደ ሌሎች የቢዝነስ ዘርፎች የማዞር ውጥን እንዳለው ያስታወቀው ቤዞስ ዋና ስራ አስፈጻሚነቱን በመጪው […]