loading
ሚኒስቴሩ የኮቪድ -19 በሽታን ከመከላከል አንጻር ባለፉት 6 ወራት ዉጤታማ ስራዎችን ሰርቼያለሁ አለ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣ 2013 ሚኒስቴሩ የኮቪድ -19 በሽታን ከመከላከል አንጻር ባለፉት 6 ወራት ዉጤታማ ስራዎችን ሰርቼያለሁ አለ፡፡ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ለአርትስ በላከዉ መግለጫ በ2013 በጀት አመት ባለፉት 6 ወራት የኮቪድ ወረርሺኝ ለመከላከል እንዲያግዝ በመላ ሀገሪቱ ከ74 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት ማሰባሰብ መቻሉን ገልጿል፡፡ በተጨማሪም በአማራ ክልል በአይነት እህል 1በንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች እና በቤት ዉስጥ […]

በሱዳን በተለያዩ ከተሞች በኑሮ ውድነት ሳቢያ አዲስ ተቃውሞ መቀስሰቀሱ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣ 2013 በሱዳን በተለያዩ ከተሞች በኑሮ ውድነት ሳቢያ አዲስ ተቃውሞ መቀስሰቀሱ ተሰማ:: ተቃውሞው የተቀሰቀሰው በዳርፉር ግዛት በሚገኙ ከተሞች ሲሆን በሰልፉ የተሳተፉት በአብዛኛው ወጣቶች መሆናቸው ነው የተገለፀው፡፡ አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው ተቃዋሚ ሰልፈኞቹ በኑሮ ውድነት ሳቢያ ለርሃብ መጋለጣቸውን የሚገልፁ ጥያቄዎችን ይዘው ነው ጎዳና የወጡት፡፡ በደቡብ ዳርፉር ግዛት ዋና ከተማ ኒያላ ለተቃውሞ የወጡት ወጣቶች ሊበትኗቸው […]

አንግሊዝ የኮሮናቫይረስ የጉዞ ህግ የሚየጥሱ ግለሰቦች ከባድ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው አስጠነቀቀች ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣ 2013 አንግሊዝ የኮሮናቫይረስ የጉዞ ህግ የሚየጥሱ ግለሰቦች ከባድ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው አስጠነቀቀች ፡፡ የእንግሊዝ መንግስት እንዳስታወቀው በተለይ የለይቶ ማቆያ ህግን ተላለፈው የተገኙ ተጓዦች ላይ ትኩረት ያደረገ ህግ ነው የደነገገችው፡፡ እንግሊዝ ከኮሮናቫይረስ ጋር ተያይዞ አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ብላ ከዘረዘረቻው ሀገራት ወደ ሀገሯ የሚገቡ ዜጎች ከበሽታው ነፃ መሆናቸው እስኪረጋገጥ በኳራንታይን ውስጥ እንዲቆዩ ያስገድዳል ህጉ፡፡ […]